Ezekiel 11:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣሕዋትካ፡ እወ፡ ኣሕዋትካ፡ ደቂ ዓድኻን ብዘላ ቤት እስራኤልን ብምልኡ፡ እቶም ነበርቲ የሩሳሌም፡ ካብ እግዚኣብሄር ርሓቕ፡ ናባና እዛ ምድሪ እዚኣ ኣብ ዋንነት ተዋሂቡ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖሩ፦ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ራቁ፤ ይህች ምድር ርስት ሆና ለእኛ ተሰ​ጥ​ታ​ለች የሚ​ሉ​አ​ቸው ወን​ድ​ሞ​ች​ህና ዘመ​ዶ​ችህ፥ የም​ርኮ ሰዎ​ች​ህም ሁሉ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት ሁሉ ያል​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ በኢየሩሳሌም የሚኖሩ። ከእግዚአብሔር ዘንድ ራቁ፤ ይህች ምድር ርስት ሆና ለእኛ ተሰጥታለች የሚሉአቸው ወንድሞችህና ዘመዶችህ የወገኖችህም ሰዎች ሁሉ የእስራኤልም ቤት ሁሉ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ ወንድሞችህ፥ ዘመዶችህ፥ የእስራኤልም ቤት ሁሉ፥ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ ሁሉ፥ “ከጌታ ራቁ፥ ምድሪቱ ርስት ሆና ለእኛ ተሰጥታለች” ብለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ የሩሳላመን ደእያ እስራኤልያ አሳይ ነ እሻቱዋባነ ነ ዳቦቱዋባ፥ ኦሞዱዋን ደእያ እስራኤላቱዋባ ‘ኡንቱንቱ መና ጎዳፐ ሃኬድኖ፤ ሀ ቢታይካ ኑዉ ላታ ግዲደ እመቴዳ’ ያጊደ ሃሳዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Yerusaalamen de'iyaa Israa'eeliyaa Asay ne ishatuwaabaanne ne dabbotuwaabaa, omooduwaan de'iyaa Israa'eelatuwaabaa ‹Unttunttu Med'inaa Godaappe haakkeeddino; ha biittaykka nuw laata gidiide imetteedda› yaagiide haasayiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Ne ishati ne dabbotinne Isra7eele asay ubbay di7ettidi GODAAPPE haakkida; Hanna biittaya nuus xinxxo gida imettadus» giidi di7ettontta Yerusalaamen attidayti haasayda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ኢሻቲ ኔ ዳቦቲኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዲኤቲዲ ጎዳፔ ሃኪዳ፤ ሃና ቢታያ ኑስ ጺንጾ ጊዳ ኢሜታዱስ» ጊዲ ዲኤቶንታ ዬሩሳላሜን ኣቲዳይቲ ሃሳይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነኖ አሳ ናአዉ፥ የሩሳላመን ደእያ እስራኤለ አሳይ ነባነ ድኦን ደእያ ነ ዳቦታባ፥ ‘ኤንቲ ጎዳፐ ሃክዶሶና፤ ሀ ቢታይ ኑስ ላታ ግድድ እመትስ’ ” ያግድ ሃሳዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neno asa na7aw, Yerusalaamen de7iya Isra7eele asay nebaanne di7on de7iya ne dabbotabaa, ‘Enti Godaape haakidosona; ha biittay nuus laata gididi imetis’ ” yaagidi haasayoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ወንድሞችህ፣ የራስህ ዘመዶችና የእስራኤል ቤት ሁሉ፤ ‘ ከእግዚአብሔር ርቀዋል፤ ይህች ምድር ርስት ሆና ለእኛ ተሰጥታናለች’ ብለው የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች የተናገሩባቸው ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! የኢየሩሳሌም ኗሪዎች ስለ ሥጋ ዘመዶችህ፥ ስለ ተሰደዱት ወገኖችህ፥ በአጠቃላይ ስለ መላው የእስራኤል ሕዝብ በመነጋገር ላይ ናቸው፤ ‘እነርሱ ከእግዚአብሔር ርቀው ስለ ሄዱ እግዚአብሔር ምድሪቱን ለእኛ ርስት አድርጎ ሰጥቶናል’ ይላሉ”።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩ እዮም ኣሕዋትካ፤ እወ ኣሕዋትካ፥ እቶም ኣዝማድካን ኵሎም ቤት እስራኤልን ካብ እግዚኣብሄር ረሓቑ፤ ‘እዛ ሃገር ንኣና ንርስቲ ተውሂባትና እያ’ በልዎም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቶም ኣብ የሩሳሌም ዚነብሩ እዮም ነሕዋትካ፡ እወ ነሕዋትካ፡ ነቶም ኣዝማድካን ንቤት እስራኤል ዘበሉ ዂሎምን፡ ካብ እግዚኣብሄር ርሐቑ፡ እዛ ሃገር ንኣና ንርስቲ ተውሂባትና እያ። ዝበልዎም።