Ezekiel 11:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ምስ ተነበኹ ድማ፡ ፔላትያ ወዲ በናያ ሞተ። ሽዑ ብገጸይ ተደፊአ ብዓው ዝበለ ድምጺ ኣውያት ኣውጺአ፥ ኣየ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ነቶም ተረፍ እስራኤል ከተጥፍኦም ዲኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትን​ቢ​ትም በተ​ና​ገ​ርሁ ጊዜ የበ​ና​ያስ ልጅ ፈላ​ጥያ ሞተ፤ እኔም በግ​ን​ባሬ ተደ​ፍቼ፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! ወዮ! ወዮ​ልኝ! በውኑ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ቅሬታ ፈጽ​መህ ታጠ​ፋ​ለ​ህን?” ብዬ በታ​ላቅ ድምፅ ጮኽሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትንቢትም በተናገርሁ ጊዜ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፤ እኔም በግምባሬ ተደፍቼ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ! በውኑ የእስራኤልን ቅሬታ ፈጽመህ ታጠፋለህን? ብዬ በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትንቢት እየተናገርሁ ሳለሁ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፥ እኔም በግምባሬ ተደፍቼ በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ እንዲህም አልሁ፦ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ወዮ! የእስራኤልን ትሩፍ ፈጽመህ ታጠፋለህን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ትምቢትያ ኦድሽን፥ ባናያ ናኣ ፓላጼ ሀይቄዳ፤ ታን ዱገ ጉፋናደ፥ ታ ቃላ ቁ ኦደ፥ ሀዋዳን ያጋደ ዋሳድ፤ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያፐ አቴዳዋንታ ኡባና ዉርሳና ሀናይዬ?” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani timbbitiyaa odishin, Banaaya na'aa Palaas'ee hayk'k'eedda; taani duge gufannaade, ta k'aalaa d'ok'k'u ootsaade, hawaadan yaagaade waassaad; «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaappe atteedawantta ubbaanna wurssana hanayiyee?» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani tinbite yooto bolla dishin Bannaya naa Palaaxiyay hayqqides; tanikka sinththa guth gufannada, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Isra7eeleppe casha attidayta mulera dhayssanee?» gaada ta qaala dhoqqu histta waassadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ቲንቢቴ ዮቶ ቦላ ዲሺን ባናያ ና ፓላጺያይ ሃይቂዴስ፤ ታኒካ ሲን ጉ ጉፋናዳ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ኢስራኤሌፔ ጫሻ ኣቲዳይታ ሙሌራ ይሳኔ?» ጋዳ ታ ቃላ ቁ ሂስታ ዋሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ትንብተ ኦድያ ዎደ ባናያ ናኣ ፓላፅ ሀይቅን፥ ታኒ ጉፋናዳ፥ ታ ቃላ ቁ ኦዳ፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ እስራኤለፐ አትዳይሳታ ኩመ ዉርሳና ሀናዬ?” ያጋዳ ዋሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta tinbite odiya wode Banaya na7aa Palaxi hayqin, taani gufannada, ta qaala dhoqu oothada, “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, Isra7eelepe attidaysata kumethi wursana hanayee?” yaagada waassas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ትንቢት እየተናገርሁ ሳለ፣ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፤ እኔም በግንባሬ ተደፍቼ፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፣ ወዮ! የእስራኤልን ቅሬታ ፈጽመህ ታጠፋለህን?” በማለት በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም ትንቢት በምናገርበት ጊዜ የበናያ ልጅ ፈላጥያ ወድቆ ሞተ፤ እኔም በግንባሬ ወደ መሬት ተደፍቼ በመጮኽ “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! በእስራኤል የተረፉትን ሁሉ ልትፈጅ ነውን?” አልኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኮነ ኸዓ፥ ኣነ ኽንበ እንተለኹ፥ ፊላጥያ ወዲ በናያስ ሞተ፤ ሽዑ ብግምባረይ ተደፊአ ዓው ኢለ፥ “ኣየ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ነቶም ተረፍ እስራኤልዶ ፈፂምካ ኽተጥፍኦም ኢኻ?” ኢለ ኣእዌኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣነ ኽንበ ኸሎኹ፡ ፈላጥያ ወዲ በናያ ሞተ። ሽዑ ብግምባረይ ተደፊኤ ዓው ኢለ፡ ኣየ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ነቶም ትርፎፍያ እስራኤልዶ ብጥራስ ከተጥፍኦም ኢኻ ኢለ ጨራሕኩ።