Ezekiel 11:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ምስ ተነበኹ ድማ፡ ፔላትያ ወዲ በናያ ሞተ። ሽዑ ብገጸይ ተደፊአ ብዓው ዝበለ ድምጺ ኣውያት ኣውጺአ፥ ኣየ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ነቶም ተረፍ እስራኤል ከተጥፍኦም ዲኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትንቢትም በተናገርሁ ጊዜ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፤ እኔም በግንባሬ ተደፍቼ፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ወዮ! ወዮልኝ! በውኑ የእስራኤልን ቅሬታ ፈጽመህ ታጠፋለህን?” ብዬ በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ትንቢትም በተናገርሁ ጊዜ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፤ እኔም በግምባሬ ተደፍቼ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ! በውኑ የእስራኤልን ቅሬታ ፈጽመህ ታጠፋለህን? ብዬ በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ትንቢት እየተናገርሁ ሳለሁ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፥ እኔም በግምባሬ ተደፍቼ በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ እንዲህም አልሁ፦ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ወዮ! የእስራኤልን ትሩፍ ፈጽመህ ታጠፋለህን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ትምቢትያ ኦድሽን፥ ባናያ ናኣ ፓላጼ ሀይቄዳ፤ ታን ዱገ ጉፋናደ፥ ታ ቃላ ቁ ኦደ፥ ሀዋዳን ያጋደ ዋሳድ፤ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያፐ አቴዳዋንታ ኡባና ዉርሳና ሀናይዬ?” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani timbbitiyaa odishin, Banaaya na'aa Palaas'ee hayk'k'eedda; taani duge gufannaade, ta k'aalaa d'ok'k'u ootsaade, hawaadan yaagaade waassaad; «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaappe atteedawantta ubbaanna wurssana hanayiyee?» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani tinbite yooto bolla dishin Bannaya naa Palaaxiyay hayqqides; tanikka sinththa guth gufannada, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Isra7eeleppe casha attidayta mulera dhayssanee?» gaada ta qaala dhoqqu histta waassadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቲንቢቴ ዮቶ ቦላ ዲሺን ባናያ ና ፓላጺያይ ሃይቂዴስ፤ ታኒካ ሲን ጉ ጉፋናዳ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ኢስራኤሌፔ ጫሻ ኣቲዳይታ ሙሌራ ይሳኔ?» ጋዳ ታ ቃላ ቁ ሂስታ ዋሳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ትንብተ ኦድያ ዎደ ባናያ ናኣ ፓላፅ ሀይቅን፥ ታኒ ጉፋናዳ፥ ታ ቃላ ቁ ኦዳ፥ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ እስራኤለፐ አትዳይሳታ ኩመ ዉርሳና ሀናዬ?” ያጋዳ ዋሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta tinbite odiya wode Banaya na7aa Palaxi hayqin, taani gufannada, ta qaala dhoqu oothada, “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, Isra7eelepe attidaysata kumethi wursana hanayee?” yaagada waassas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትንቢት እየተናገርሁ ሳለ፣ የበናያስ ልጅ ፈላጥያ ሞተ፤ እኔም በግንባሬ ተደፍቼ፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፣ ወዮ! የእስራኤልን ቅሬታ ፈጽመህ ታጠፋለህን?” በማለት በታላቅ ድምፅ ጮኽሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም ትንቢት በምናገርበት ጊዜ የበናያ ልጅ ፈላጥያ ወድቆ ሞተ፤ እኔም በግንባሬ ወደ መሬት ተደፍቼ በመጮኽ “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! በእስራኤል የተረፉትን ሁሉ ልትፈጅ ነውን?” አልኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኮነ ኸዓ፥ ኣነ ኽንበ እንተለኹ፥ ፊላጥያ ወዲ በናያስ ሞተ፤ ሽዑ ብግምባረይ ተደፊአ ዓው ኢለ፥ “ኣየ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ነቶም ተረፍ እስራኤልዶ ፈፂምካ ኽተጥፍኦም ኢኻ?” ኢለ ኣእዌኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ኣነ ኽንበ ኸሎኹ፡ ፈላጥያ ወዲ በናያ ሞተ። ሽዑ ብግምባረይ ተደፊኤ ዓው ኢለ፡ ኣየ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ነቶም ትርፎፍያ እስራኤልዶ ብጥራስ ከተጥፍኦም ኢኻ ኢለ ጨራሕኩ። |