Ezekiel 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ጠመትኩ ድማ፡ ነቲ ኣርባዕተ መንኰርኰር ኣብ ጥቓ ኪሩቤል፡ ሓደ መንኰርኰር ብሓደ ኪሩቤል፡ እቲ ኻልእ መንኰርኰር ድማ ብኻልእ ኪሩቤል ርኣዮ። መልክዕ እቲ መንኰርኰር ድማ ከም ሕብሪ በርሚል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም አየሁ፤ እነ​ሆም በኪ​ሩ​ቤል አጠ​ገብ አራት መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮች ነበሩ፤ አንዱ መን​ኰ​ራ​ኵር በአ​ንዱ ኪሩብ፥ አንዱ መን​ኰ​ራ​ኵር በአ​ንዱ ኪሩብ አጠ​ገብ ነበረ። የመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮ​ቹም መልክ እንደ ቢረሌ ድን​ጋይ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፤ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ፥ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ አጠገብ ነበረ። የመንኰራኵሮቹም መልክ እንደ ቢረሌ ድንጋይ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም አየሁ፥ እነሆ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፥ አንድ መንኰራኵር በአንድ ኪሩብ፥ አንድ መንኰራኵር በአንድ ኪሩብ አጠገብ ነበረ። የመንኰራኵሮቹም መልክ የቢረሌ ድንጋይ ይመስል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጼልያ ዎደ፥ ክሩበቱዋ ምየ ባጋ ኦይዱ ይንግሮቱ ደኢኖ፤ እት ክሩብያ ምይያን እት እት ይንግሪ ደእያዋ በኣድ፤ ሄ ይንግረቱ እንቁዋዳን ጶሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani s'eelliyaa wode, kiruubetuwaa miyye bagga oyddu yinggirotuu de'iino; itti kiruubiyaa miyyiyaan itti itti yinggirii de'iyaawaa be'aad; he yinggiretsatuu ink'k'uwaadan p'ooliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani xeelliza wode kirubeta milleson oyddu irzoti deettes; issi issi kirube millen issi issi irzoy dizayssa be7adis; he irzoti inqqu mala phoolleettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጼሊዛ ዎዴ ኪሩቤታ ሚሌሶን ኦይዱ ኢርዞቲ ዴቴስ፤ ኢሲ ኢሲ ኪሩቤ ሚሌን ኢሲ ኢሲ ኢርዞይ ዲዛይሳ ቤኣዲስ፤ ሄ ኢርዞቲ ኢንቁ ማላ ጶሌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ፄልያ ዎደ ክሩቤላ ማታን ኦይዱ ገርቶይ ደኤስ። እስ እስ ክሩብያ ማታን እስ እስ ገርቶይ ደኤይሳ በአስ፤ ሄ ገርቶይ አልኦ ሹቻዳ ጶሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta xeelliya wode Kirubeela matan oyddu gertoy de7ees. Issi issi Kiruubiya matan issi issi gertoy de7eysa be7as; he gertoy al7o shuchada phoolees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም አየሁ፤ እነሆ፤ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፤ በእያንዳንዱ ኪሩብ አጠገብ አንድ መንኰራኵር ነበር፤ የመንኰራኵሮቹም መልክ እንደ ቢረሌ ያንጸባርቅ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስመለከት እያንዳንዱ መንኰራኲር በያንዳንዱ ኪሩብ አጠገብ ሆኖ አራት መንኰራኲሮችን አየሁ፤ የመንኰራኲሮቹም መልክ የሚያንጸባርቅ ዕንቊ ይመስል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጠመትኩ፤ እንሆ ኸዓ፥ ኣብ ጥቓ እቶም ኪሩቤል ኣርባዕተ መንኰራዅር፥ ሓሓንቲ መንኰራዅር ኣብ ጥቓ ነፍሲ ወከፍ ኪሩብ ነበረ፤ ትርኢት እቲ መንኰራዅር ድማ፥ ከም ሕብሪ እምኒ ቢረሌ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ጠመትኩ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብ ጥቓ እቶም ኪሩቤል ኣርባዕተ መንኰራዂር፡ ሐሓንቲ መንኰርኰር ኣብ ጥቓ ነፍሲ ወከፍ ኪሩብ ነበረ። ትርኢት እቲ መንኰራዂር ድማ ከም ሕብሪ እምኒ ኽሪሶሊት ነበረ።