Ezekiel 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ጠመትኩ ድማ፡ ነቲ ኣርባዕተ መንኰርኰር ኣብ ጥቓ ኪሩቤል፡ ሓደ መንኰርኰር ብሓደ ኪሩቤል፡ እቲ ኻልእ መንኰርኰር ድማ ብኻልእ ኪሩቤል ርኣዮ። መልክዕ እቲ መንኰርኰር ድማ ከም ሕብሪ በርሚል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም አየሁ፤ እነሆም በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፤ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ፥ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ አጠገብ ነበረ። የመንኰራኵሮቹም መልክ እንደ ቢረሌ ድንጋይ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፤ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ፥ አንዱ መንኰራኵር በአንዱ ኪሩብ አጠገብ ነበረ። የመንኰራኵሮቹም መልክ እንደ ቢረሌ ድንጋይ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም አየሁ፥ እነሆ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፥ አንድ መንኰራኵር በአንድ ኪሩብ፥ አንድ መንኰራኵር በአንድ ኪሩብ አጠገብ ነበረ። የመንኰራኵሮቹም መልክ የቢረሌ ድንጋይ ይመስል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ጼልያ ዎደ፥ ክሩበቱዋ ምየ ባጋ ኦይዱ ይንግሮቱ ደኢኖ፤ እት ክሩብያ ምይያን እት እት ይንግሪ ደእያዋ በኣድ፤ ሄ ይንግረቱ እንቁዋዳን ጶሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani s'eelliyaa wode, kiruubetuwaa miyye bagga oyddu yinggirotuu de'iino; itti kiruubiyaa miyyiyaan itti itti yinggirii de'iyaawaa be'aad; he yinggiretsatuu ink'k'uwaadan p'ooliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani xeelliza wode kirubeta milleson oyddu irzoti deettes; issi issi kirube millen issi issi irzoy dizayssa be7adis; he irzoti inqqu mala phoolleettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጼሊዛ ዎዴ ኪሩቤታ ሚሌሶን ኦይዱ ኢርዞቲ ዴቴስ፤ ኢሲ ኢሲ ኪሩቤ ሚሌን ኢሲ ኢሲ ኢርዞይ ዲዛይሳ ቤኣዲስ፤ ሄ ኢርዞቲ ኢንቁ ማላ ጶሌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ፄልያ ዎደ ክሩቤላ ማታን ኦይዱ ገርቶይ ደኤስ። እስ እስ ክሩብያ ማታን እስ እስ ገርቶይ ደኤይሳ በአስ፤ ሄ ገርቶይ አልኦ ሹቻዳ ጶሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta xeelliya wode Kirubeela matan oyddu gertoy de7ees. Issi issi Kiruubiya matan issi issi gertoy de7eysa be7as; he gertoy al7o shuchada phoolees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም አየሁ፤ እነሆ፤ በኪሩቤል አጠገብ አራት መንኰራኵሮች ነበሩ፤ በእያንዳንዱ ኪሩብ አጠገብ አንድ መንኰራኵር ነበር፤ የመንኰራኵሮቹም መልክ እንደ ቢረሌ ያንጸባርቅ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስመለከት እያንዳንዱ መንኰራኲር በያንዳንዱ ኪሩብ አጠገብ ሆኖ አራት መንኰራኲሮችን አየሁ፤ የመንኰራኲሮቹም መልክ የሚያንጸባርቅ ዕንቊ ይመስል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጠመትኩ፤ እንሆ ኸዓ፥ ኣብ ጥቓ እቶም ኪሩቤል ኣርባዕተ መንኰራዅር፥ ሓሓንቲ መንኰራዅር ኣብ ጥቓ ነፍሲ ወከፍ ኪሩብ ነበረ፤ ትርኢት እቲ መንኰራዅር ድማ፥ ከም ሕብሪ እምኒ ቢረሌ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠመትኩ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብ ጥቓ እቶም ኪሩቤል ኣርባዕተ መንኰራዂር፡ ሐሓንቲ መንኰርኰር ኣብ ጥቓ ነፍሲ ወከፍ ኪሩብ ነበረ። ትርኢት እቲ መንኰራዂር ድማ ከም ሕብሪ እምኒ ኽሪሶሊት ነበረ። |