Ezekiel 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ ኣኽናፍ ኪሩቤል ከኣ፡ ከምቲ ዅሉ ዚኽእል ኣምላኽ ኪዛረብ ከሎ ዚስማዕ ድምጺ፡ ክሳዕ እቲ ደጋዊ ኣጸድ ተሰምዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኪሩቤልም የክንፎቻቸው ድምፅ ሁሉን የሚችል አምላክ እንደሚናገረው ያለ ድምፅ እስከ ውጭው አደባባይ ድረስ በሩቅ ይሰማ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁሉንም የሚችል አምላክ እንደሚናገረው ያለ ጽምፅ እንዲሁ የኪሩቤል ክንፎች ድምፅ እስከ ውጭው አደባባይ ድረስ ተሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁሉን የሚችል አምላክ ሲናገር እንደሚያሰማው ዓይነት ድምፅ የኪሩቤል ክንፎች ድምፅ እስከ ውጭው አደባባይ ድረስ ተሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ክሩበቱዋ ቀፍያ ጊረይ ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሃሳዮደ ስሰትያ ኮሻዳን፥ ካረ ዳባባን ስሰቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiruubetuwaa k'efiyaa giiretsay Ubbaa Mooddiyaa S'oossay haasayoode sisetiyaa kooshshaadan, kare dabaaban sisettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kirubeta qefeta giirissay Ubbaa Dandayza Xoossay haasayshin siyettiza cenggurssa mala kare zagon siyettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪሩቤታ ቄፌታ ጊሪሳይ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳይ ሃሳይሺን ሲዬቲዛ ጬንጉርሳ ማላ ካሬ ዛጎን ሲዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክሩቤላ ቀፍያ ግርሳይ ኡባ ሃርያ ጎዳ ግርሳዳ ካረ ዳባባን ስኤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kirubeela qefiya girsay Ubbaa Haariya Godaa girsada kare dabaaban si7etees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉን የሚገዛ አምላክ ሲናገር እንደሚሰማው ድምፅ ዐይነት፣ የኪሩቤል ክንፎች ድምፅ እስከ ውጪው አደባባይ ድረስ ይሰማ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኪሩቤል በክንፎቻቸው የሚያሰሙት ድምፅ በውጪ በኩል ባለው አደባባይ እንኳ ይሰማ ነበር፤ ድምፁም ሁሉን የሚችል አምላክ ድምፅ ይመስል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህማም ኣኽናፍ ኪሩቤል ከዓ፥ ከም ድምፂ እቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ ክዛረብ እንተሎ ኾይኑ፥ ክሳዕ እቲ ወፃኢ ዓፀድ ተሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህማም ኣኽናፍ ኪሩቤል ከኣ፡ ከም ድምጺ እቲ ዂሉ ዚኽእል ኣምላኽ ኪዛረብ ከሎ ዀይኑ፡ ክሳዕ እቲ ግዳማዊ ኣጸድ ተሰምዔ። |