Ezekiel 10:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መልክዕ ገጾም ድማ ከምቲ ኣብ ሩባ ኬባር ዝረኣኽዎ ገጻት እዩ ነይሩ፣ መልክዖምን ንገዛእ ርእሶምን፣ ነፍሲ ወከፎም ትኽ ኢሎም ይኸዱ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፊቶቻቸውም በኮቦር ወንዝ ከእስራኤል አምላክ ክብር በታች ያየኋቸውን ፊቶች ይመስሉ ነበር፤ እነርሱና መልካቸውም እንዲሁ ነበረ፤ እያንዳንዱም አቅንቶ ወደ ፊት ይሄድ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፊቶቻቸውም በኮቦር ወንዝ ያየኋቸውን ፊቶች ይመስሉ ነበር፤ እነርሱና መልካቸውም እንዲሁ ነበረ፤ እያንዳንዱም አቅንቶ ወደ ፊት ይሄድ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፊቶቻቸውም በኮበር ወንዝ ያየኋቸውን ፊቶች ይመስሉ ነበር፥ እነርሱና መልካቸውም እንዲሁ ነበረ፥ እያንዳንዱ ቀጥ ብሎ ወደ ፊት ይሄድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሶምኦቱ ካባራ ሻፋ ማታን ታን በኤዳ ሶምኦቱዋ ማላቲኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ስት ጊደ፥ ስንዉ ቢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu som"otuu Kabaara Shaafaa matan taani be'eedda som"otuwaa malatiino. Unttunttu ubbaykka sitti giide, sintsaw biino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta ayfesoykka Koboore Shaafa matan ta be7idayta misatees. Istti issoy issoy sitti giidi sinth beettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣይፌሶይካ ኮቦሬ ሻፋ ማታን ታ ቤኢዳይታ ሚሳቴስ። ኢስቲ ኢሶይ ኢሶይ ሲቲ ጊዲ ሲን ቤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ሶምኦት ኮቦራ ሻፋ ማታን ታ በእዳ ሶምኦታ ዳኖሶና። ኤንቲ ኡባይ ስት ግድ ስን ቦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta som7oti Koboora shaafa matan ta be7ida som7ota daanosona. Enti ubbay sitti gidi sinthe boosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፊታቸውም በኮቦር ወንዝ አጠገብ ካየኋቸው ጋር ይመሳሰል ነበር፤ እያንዳንዱም ቀጥ ብሎ ወደ ፊት ይሄድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፊቶቻቸውም እነዚያኑ በኬባር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸውን ፊቶች ይመስሉ ነበር፤ እያንዳንዱም ኪሩብ በቀጥታ ወደ ፊት ይሄድ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መልክዕ ገፆም ከምቲ ኣብ ጥቓ ሩባ ኮቦር ዝረአኹዎ ገፅ ነበረ፥ ትርኢቶምውን ከምኡ ነበረ፤ ነፍሲ ወከፎም ንቕድሚኡ ቀጥ ኢሉ ይኸይድ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መልክዕ ገጾም ከምቲ ኣብ ጥቓ ርባ ኬባር ዝርኤኽዎ ገጽ ነበረ፡ ትርኢቶም ከምኡ ነበረ። ነፍሲ ወከፎም ንቕድሚኡ ትኽ ኢሉ ይኸይድ ነበረ። |