Ezekiel 10:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገጽ ነበሮም፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣርባዕተ ክንፊ ነበሮም። ምስሊ ኣእዳው ሰብ ድማ ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ አራት አራት ፊት፥ ለእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም አራት አራት ክንፍ ነበ​ሩት፤ የሰ​ውም እጅ አም​ሳያ ከክ​ን​ፎ​ቻ​ቸው በታች ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእያንዳንዱ አራት አራት ፊት፥ ለእያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት፥ የሰውም እጅ አምሳያ ከክንፎቻቸው በታች ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እያንዳንዱ አራት አራት ፊት፥ እያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት፥ ከክንፎቻቸው ሥርም የሰው እጅ የሚመስል ነገር ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቶ ኡባዉካ ኦይዱ ኦይዱ ሶምኦቱነ፥ ኦይዱ ኦይዱ ቀፈቱ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ቀፈቱዋፐ ጋርሳ ባጋና አሳ ኩሸቱዋ ማላትያዌ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttoo ubbawukka oyddu oyddu som"otuunne, oyddu oyddu k'efetuu de'iino; unttunttu k'efetuwaappe garssa baggana asaa kushetuwaa malatiyaawe de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas issaas issaaskka oyddu ayfesoynne oyddu qefey dees; istta qefetappe garsa baggara asa kushe misatizaazi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ኢሳስ ኢሳስካ ኦይዱ ኣይፌሶይኔ ኦይዱ ቄፌይ ዴስ፤ ኢስታ ቄፌታፔ ጋርሳ ባጋራ ኣሳ ኩሼ ሚሳቲዛዚ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ኡባስ ኦይዱ ሶምኦትነ፥ ኦይዱ ቀፈት ደኦሶና፤ ኤንታ ቀፈታፐ ጋርሳ ባጋራ አሳ ኩሸ ዳንያባይ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta ubbaas oyddu som7otinne, oyddu qefeti de7oosona; enta qefetape garsa baggara asa kushe daaniyabay de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዳቸው አራት አራት ፊት፣ አራት አራት ክንፍ፣ ከክንፎቻቸውም ሥር የሰውን እጅ የሚመስል ነበራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዳቸውም አራት ፊቶችና አራት ክንፎች ነበሩአቸው፤ በእያንዳንዱም ክንፍ ሥር የሰው እጅ የመሰለ ነገር ነበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገፅን ኣርባዕተ ኽንፍን ነበሮም። ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ከዓ ኣእዳው ሰብ ዝመስል ነበሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገጽ፡ ንነፍሲ ወከፎም ድማ ኣርባዕተ ኽንፊ ነበሮም። ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ከኣ ኣእዳው ሰብ ዚመስል ነበሮም።