Ezekiel 10:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገጽ ነበሮም፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣርባዕተ ክንፊ ነበሮም። ምስሊ ኣእዳው ሰብ ድማ ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእያንዳንዱ አራት አራት ፊት፥ ለእያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት፤ የሰውም እጅ አምሳያ ከክንፎቻቸው በታች ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእያንዳንዱ አራት አራት ፊት፥ ለእያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት፥ የሰውም እጅ አምሳያ ከክንፎቻቸው በታች ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እያንዳንዱ አራት አራት ፊት፥ እያንዳንዱም አራት አራት ክንፍ ነበሩት፥ ከክንፎቻቸው ሥርም የሰው እጅ የሚመስል ነገር ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቶ ኡባዉካ ኦይዱ ኦይዱ ሶምኦቱነ፥ ኦይዱ ኦይዱ ቀፈቱ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ቀፈቱዋፐ ጋርሳ ባጋና አሳ ኩሸቱዋ ማላትያዌ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttoo ubbawukka oyddu oyddu som"otuunne, oyddu oyddu k'efetuu de'iino; unttunttu k'efetuwaappe garssa baggana asaa kushetuwaa malatiyaawe de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttas issaas issaaskka oyddu ayfesoynne oyddu qefey dees; istta qefetappe garsa baggara asa kushe misatizaazi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ኢሳስ ኢሳስካ ኦይዱ ኣይፌሶይኔ ኦይዱ ቄፌይ ዴስ፤ ኢስታ ቄፌታፔ ጋርሳ ባጋራ ኣሳ ኩሼ ሚሳቲዛዚ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ኡባስ ኦይዱ ሶምኦትነ፥ ኦይዱ ቀፈት ደኦሶና፤ ኤንታ ቀፈታፐ ጋርሳ ባጋራ አሳ ኩሸ ዳንያባይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta ubbaas oyddu som7otinne, oyddu qefeti de7oosona; enta qefetape garsa baggara asa kushe daaniyabay de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እያንዳንዳቸው አራት አራት ፊት፣ አራት አራት ክንፍ፣ ከክንፎቻቸውም ሥር የሰውን እጅ የሚመስል ነበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እያንዳንዳቸውም አራት ፊቶችና አራት ክንፎች ነበሩአቸው፤ በእያንዳንዱም ክንፍ ሥር የሰው እጅ የመሰለ ነገር ነበረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገፅን ኣርባዕተ ኽንፍን ነበሮም። ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ከዓ ኣእዳው ሰብ ዝመስል ነበሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነፍሲ ወከፎም ኣርባዕተ ገጽ፡ ንነፍሲ ወከፎም ድማ ኣርባዕተ ኽንፊ ነበሮም። ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ከኣ ኣእዳው ሰብ ዚመስል ነበሮም። |