Ezekiel 10:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደው ምስ በሉ። ምስ ተላዕሉ ድማ፡ መንፈስ ህያው ፍጡር ኣባታቶም ስለ ዝነበረ፡ ንርእሶም እውን ኣልዒሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕይወት መንፈስ በውስጣቸው ነበርና እነዚህ ሲቆሙ እነዚያም ይቆሙ ነበር፤ እነዚህም ሲበርሩ፥ እነዚያ ከእነርሱ ጋር ይበርሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕይወት ያላቸው የእንስሶች መንፈስ በመንኰራኵሮች ውስጥ ነበረና እነዚህ ሲቆሙ እነዚያ ይቆሙ ነበር፥ እነዚህም ከፍ ከፍ ሲሉ እነዚያ ከእነርሱ ጋር ከፍ ከፍ ይሉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሕያዋኑ መንፈስ በመንኰራኵሮች ውስጥ ስለ ነበረ እነዚህ ሲቆሙ እነዚያም ይቆሙ ነበር፥ እነዚህ ሲነሱ እነዚያም ከእነርሱ ጋር ይነሱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኤቂያ ዎደ፥ ይንግረቱካ ኤቂኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ቢታፐ ፑደ ደንድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱካ ደንዲኖ። ሄዌካ ፓጻ ደእያ መታቱ አያናቱ ኡንቱንቱን ደእያ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ek'k'iyaa wode, yinggiretsatuukka ek'k'iino; k'ay unttunttu biittaappe pude denddiyaa wode, unttunttukka denddiino. Hewekka pas'a de'iyaa med'etatuu ayyaanatuu unttunttun de'iyaa diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kirubeti sitti gi eqqiza wode irzotikka eqqaa geettes; kirubeti biittafe pude dhoqqu gi dendiza wode irzota giddon shemppora paxa diza medheteththata ayanay diza gishshas irzotikka isttara issife dendeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪሩቤቲ ሲቲ ጊ ኤቂዛ ዎዴ ኢርዞቲካ ኤቃ ጌቴስ፤ ኪሩቤቲ ቢታፌ ፑዴ ቁ ጊ ዴንዲዛ ዎዴ ኢርዞታ ጊዶን ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴታ ኣያናይ ዲዛ ጊሻስ ኢርዞቲካ ኢስታራ ኢሲፌ ዴንዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደኦን ደእያ መተታ አያናይ ገርቶታ ግዶን ደእያ ግሾ፥ ኤንቲ ኤቅያ ዎደ ገርቶት ኤቆሶና፤ ኤንቲ ቢታፈ ፑደ ደንድያ ዎደ ኤንቲ ደንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | De7on de7iya medhetethata ayyaanay gertota giddon de7iya gisho, enti eqiya wode gertoti eqoosona; enti biittafe pude dendiya wode enti dendoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኪሩቤል ቀጥ ብለው በሚቆሙበት ጊዜ እነርሱም ደግሞ ይቆማሉ፤ ኪሩቤል ከምድር ከፍ ከፍ በሚሉበት ጊዜ፣ የሕያዋኑ ፍጡራን መንፈስ በውስጣቸው ስላለ፣ መንኰራኵሮችም አብረዋቸው ይነሡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕያዋን ፍጥረቶች መንፈስ በመንኰራኲሮቹ ውስጥ ስላለ ፍጥረቶቹ ሲቆሙ መንኰራኲሮቹም አብረው ይቆማሉ፤ ኪሩቤሉ ሲነሡ መንኰራኲሮቹም ወደ ሌላ አይዞሩም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብኣቶም ስለ ዝነበረ፥ እቲኣቶም ደው ክብሉ እንተለዉ፥ እዙይውን ደው ይብል ነበረ፤ እቲኣቶም ክለዓሉ እንተለዉ፥ እዙይውን ይለዓል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብኦም ስለ ዝነበረ፡ እቲኣቶም ደው ኪብሉ ኸለዉ፡ እዚ ድማ ደው ይብል ነበረ፡ እቲኣቶም ኪለዐሉ ኸለዉ፡ እዚውን ይለዐል ነበረ። |