Ezekiel 10:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪሩቤል ምስ ተንቀሳቐሱ፡ መንኰርኰር ኣብ ጎኖም ይኸዱ ነበሩ። ኪሩቤል ድማ ካብ ምድሪ ኺድይቡ ኣኽናፎም ምስ ኣልዓልዎ፡ እቲ መንኰርኰር እውን ካብ ጐድኖም ኣይተጠውየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኪሩ​ቤ​ልም ሲሄዱ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ተያ​ይ​ዘው ይሄዱ ነበር፤ ኪሩ​ቤ​ልም ይበሩ ዘንድ ክን​ፋ​ቸ​ውን ከም​ድር በሚ​ያ​ነሡ ጊዜ ከእ​ነ​ርሱ ጋር የተ​ያ​ያዘ መን​ኰ​ራ​ኵ​ራ​ቸው አይ​መ​ለ​ስም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኪሩቤልም ሲሄዱ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር፤ ኪሩቤልም ከምድር ከፍ ከፍ ይሉ ዘንድ ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ መንኰራኵሮች ደግሞ ከአጠገባቸው ፈቀቅ አይሉም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኪሩቤልም ሲሄዱ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር፥ ኪሩቤል ከምድር ለመነሣት ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ መንኰራኵሮቹም ከአጠገባቸው አይለዩም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ክሩበቱ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ምየ ባጋን ደእያ እርዞቱካ ቡሉሊኖ፤ ቃይ ክሩበቱ ቢታፐ ፑደ ደንዳናዉ ባረንቱ ቀፍያ ምጭያ ዎደካ ይንግረትያዋንቱ ኡንቱንቱ ምይያፐ ሻከትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay kiruubetuu biyaa wode, unttunttu miyye baggan de'iyaa irzzotuukka buluuliino; k'ay kiruubetuu biittaappe pude denddanaw barenttu k'efiyaa mic'c'iyaa wodekka yinggiretiyaawanttu unttunttu miyyiyaappe shaakkettikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse kirubeti baana qaaxxiza wode istta millen diza irzotikka qaaxxeettes; kirubeti biittafe pude dendanawu bantta qefeta yangiza wodekka istta millen diza irzotikka isttafe shaakettettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኪሩቤቲ ባና ቃጺዛ ዎዴ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ቃጼቴስ፤ ኪሩቤቲ ቢታፌ ፑዴ ዴንዳናዉ ባንታ ቄፌታ ያንጊዛ ዎዴካ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ኢስታፌ ሻኬቴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ክሩበት ብያ ዎደ፥ ኤንታ ምየን ደእያ ገርቶት ቦሶና፤ ክሩበት ቢታፈ ፑደ ደንዳናዉ ባንታ ቀፍያ ምጭያ ዎደ ገርቶት ኤንታ ምየፐ ሻከቶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kiruubeti biya wode, enta miyen de7iya gertoti boosona; Kiruubeti biittafe pude dendanaw banta qefiya micciya wode gertoti enta miyepe shaaketokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኪሩቤል ሲንቀሳቀሱ፣ መንኰራኵሮቹም ከጐናቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ኪሩቤልም ከምድር ለመነሣት ክንፋቸውን ሲዘረጉ፣ መንኰራኵሮቹ ከአጠገባቸው አይለዩም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኪሩቤሉ ሲንቀሳቀሱ ከጐናቸው ያሉት መንኰራኲሮችም አብረው ይንቀሳቀሳሉ፤ ኪሩቤሉ ለመነሣት ክንፋቸውን ሲዘረጉ ከጐናቸው ያሉት መንኰራኲሮችም ወደ ሌላ አይዞሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኪሩቤል ክኸዱ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ድማ ጐኒ ጐኖም ይኸይድ ነበረ፤ እቶም ኪሩቤል ካብ ምድሪ እንትለዓሉ ኣኽናፎምውን እንትዝርግሑ፥ እቲ መንኰራዅርውን ካብ ጥቓኣቶም ኣየግልስን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኪሩቤል ኪኸዱ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር ድማ ጐጐብኦም ይኸይድ ነበረ። እቶም ኪሩቤል ካብ ምድሪ ኺለዐሉስ ኣኽናፎም እንተ ዘርግሑ፡ እቲ መንኰራዂርውን ካብ ጥቓኦም ኣየግልስን ነበረ።