Ezekiel 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪሩቤል ምስ ተንቀሳቐሱ፡ መንኰርኰር ኣብ ጎኖም ይኸዱ ነበሩ። ኪሩቤል ድማ ካብ ምድሪ ኺድይቡ ኣኽናፎም ምስ ኣልዓልዎ፡ እቲ መንኰርኰር እውን ካብ ጐድኖም ኣይተጠውየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪሩቤልም ሲሄዱ መንኰራኵሮቹ ከእነርሱ ጋር ተያይዘው ይሄዱ ነበር፤ ኪሩቤልም ይበሩ ዘንድ ክንፋቸውን ከምድር በሚያነሡ ጊዜ ከእነርሱ ጋር የተያያዘ መንኰራኵራቸው አይመለስም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪሩቤልም ሲሄዱ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር፤ ኪሩቤልም ከምድር ከፍ ከፍ ይሉ ዘንድ ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ መንኰራኵሮች ደግሞ ከአጠገባቸው ፈቀቅ አይሉም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኪሩቤልም ሲሄዱ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር፥ ኪሩቤል ከምድር ለመነሣት ክንፎቻቸውን ሲዘረጉ መንኰራኵሮቹም ከአጠገባቸው አይለዩም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ክሩበቱ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ምየ ባጋን ደእያ እርዞቱካ ቡሉሊኖ፤ ቃይ ክሩበቱ ቢታፐ ፑደ ደንዳናዉ ባረንቱ ቀፍያ ምጭያ ዎደካ ይንግረትያዋንቱ ኡንቱንቱ ምይያፐ ሻከትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay kiruubetuu biyaa wode, unttunttu miyye baggan de'iyaa irzzotuukka buluuliino; k'ay kiruubetuu biittaappe pude denddanaw barenttu k'efiyaa mic'c'iyaa wodekka yinggiretiyaawanttu unttunttu miyyiyaappe shaakkettikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse kirubeti baana qaaxxiza wode istta millen diza irzotikka qaaxxeettes; kirubeti biittafe pude dendanawu bantta qefeta yangiza wodekka istta millen diza irzotikka isttafe shaakettettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኪሩቤቲ ባና ቃጺዛ ዎዴ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ቃጼቴስ፤ ኪሩቤቲ ቢታፌ ፑዴ ዴንዳናዉ ባንታ ቄፌታ ያንጊዛ ዎዴካ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ኢስታፌ ሻኬቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክሩበት ብያ ዎደ፥ ኤንታ ምየን ደእያ ገርቶት ቦሶና፤ ክሩበት ቢታፈ ፑደ ደንዳናዉ ባንታ ቀፍያ ምጭያ ዎደ ገርቶት ኤንታ ምየፐ ሻከቶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiruubeti biya wode, enta miyen de7iya gertoti boosona; Kiruubeti biittafe pude dendanaw banta qefiya micciya wode gertoti enta miyepe shaaketokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኪሩቤል ሲንቀሳቀሱ፣ መንኰራኵሮቹም ከጐናቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ኪሩቤልም ከምድር ለመነሣት ክንፋቸውን ሲዘረጉ፣ መንኰራኵሮቹ ከአጠገባቸው አይለዩም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኪሩቤሉ ሲንቀሳቀሱ ከጐናቸው ያሉት መንኰራኲሮችም አብረው ይንቀሳቀሳሉ፤ ኪሩቤሉ ለመነሣት ክንፋቸውን ሲዘረጉ ከጐናቸው ያሉት መንኰራኲሮችም ወደ ሌላ አይዞሩም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኪሩቤል ክኸዱ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ድማ ጐኒ ጐኖም ይኸይድ ነበረ፤ እቶም ኪሩቤል ካብ ምድሪ እንትለዓሉ ኣኽናፎምውን እንትዝርግሑ፥ እቲ መንኰራዅርውን ካብ ጥቓኣቶም ኣየግልስን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኪሩቤል ኪኸዱ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር ድማ ጐጐብኦም ይኸይድ ነበረ። እቶም ኪሩቤል ካብ ምድሪ ኺለዐሉስ ኣኽናፎም እንተ ዘርግሑ፡ እቲ መንኰራዂርውን ካብ ጥቓኦም ኣየግልስን ነበረ። |