Exodus 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ካብ እቶን ኣጻብዕቲ ሓሙኽሽቲ ውሰዱ፡ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ፈርኦን ናብ ሰማይ ይድርብዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን፥ “እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፤ ሙሴም በፈርዖንና በሹሞቹ ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን። እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፥ ሙሴም በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ “እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፥ ሙሴም በፈርዖን ፊት ወደ ሰማያት ይበትነዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሜና ጎዳይ ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሳነ አሮና፥ “ህንተንቱ ኩሽያ ኩንደ ጮጭያፐ ብድን ኡጭተ፤ ሙሴ ካቲ ጼልሽን፥ ሄዋ ፑደ ጫርኮ ላሎ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Meed'inaa Goday hewaappe guyyiyaan, Musanne Aaroona, «Hinttenttu kushiyaa kuntsiidde c'ooc'iyaappe bidintsaa uuc'c'ite; Muse kaatii s'eellishin, hewaa pude c'arkkoo laalo; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY, Musenne Aaroone, «Kushe kunththidi cooceppe bidinththa kuucci ekkidi Musey kawozi xeellishin hessa pude carko bolla laallo; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ፥ ሙሴኔ ኣሮኔ፥ «ኩሼ ኩንዲ ጮጬፔ ቢዲን ኩጪ ኤኪዲ ሙሴይ ካዎዚ ጼሊሺን ሄሳ ፑዴ ጫርኮ ቦላ ላሎ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰነ አሮና፥ “ጮጨፐ ብዶ ኩጭ ኤክድ፥ ካዎይ በእሽን ቦላ ርጭተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday Musenne Aarona, “Coocepe bido kuuci ekidi, kawoy be7ishin bolla dharcite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን አላቸው፤ “ከምድጃው ዕፍኝ ዐመድ ወስዳችሁ፣ ሙሴ በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤ “በእፍኛችሁ እየዘገናችሁ ከምድጃ ጥቂት ዐመድ ውሰዱ፤ እርሱንም ሙሴ በንጉሡ ፊት ወደ አየር ይበትነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን “ካብ እቶን፥ ሓሙዅሽቲ በእዳውኩም ሓፊንኩም ውሰዱ፤ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ፈርዖን ናብ ሰማይ ኣቢሉ የዝርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ሓንቲ ሓሙኹስቲ እቶን ኣእዳውኩም መሊእኩም ውሰዱ፡ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ናብ ሰማይ ኣቢሉ ፋሕ የብሎ።። |