Exodus 9:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ካብ እቶን ኣጻብዕቲ ሓሙኽሽቲ ውሰዱ፡ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ፈርኦን ናብ ሰማይ ይድርብዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን፥ “እጃ​ች​ሁን ሞል​ታ​ችሁ ከም​ድጃ አመድ ውሰዱ፤ ሙሴም በፈ​ር​ዖ​ንና በሹ​ሞቹ ፊት ወደ ሰማይ ይበ​ት​ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን። እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፥ ሙሴም በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ “እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፥ ሙሴም በፈርዖን ፊት ወደ ሰማያት ይበትነዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሜና ጎዳይ ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሳነ አሮና፥ “ህንተንቱ ኩሽያ ኩንደ ጮጭያፐ ብድን ኡጭተ፤ ሙሴ ካቲ ጼልሽን፥ ሄዋ ፑደ ጫርኮ ላሎ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Meed'inaa Goday hewaappe guyyiyaan, Musanne Aaroona, «Hinttenttu kushiyaa kuntsiidde c'ooc'iyaappe bidintsaa uuc'c'ite; Muse kaatii s'eellishin, hewaa pude c'arkkoo laalo;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye GODAY, Musenne Aaroone, «Kushe kunththidi cooceppe bidinththa kuucci ekkidi Musey kawozi xeellishin hessa pude carko bolla laallo;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ፥ ሙሴኔ ኣሮኔ፥ «ኩሼ ኩንዲ ጮጬፔ ቢዲን ኩጪ ኤኪዲ ሙሴይ ካዎዚ ጼሊሺን ሄሳ ፑዴ ጫርኮ ቦላ ላሎ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰነ አሮና፥ “ጮጨፐ ብዶ ኩጭ ኤክድ፥ ካዎይ በእሽን ቦላ ርጭተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Goday Musenne Aarona, “Coocepe bido kuuci ekidi, kawoy be7ishin bolla dharcite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን አላቸው፤ “ከምድጃው ዕፍኝ ዐመድ ወስዳችሁ፣ ሙሴ በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤ “በእፍኛችሁ እየዘገናችሁ ከምድጃ ጥቂት ዐመድ ውሰዱ፤ እርሱንም ሙሴ በንጉሡ ፊት ወደ አየር ይበትነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን “ካብ እቶን፥ ሓሙዅሽቲ በእዳውኩም ሓፊንኩም ውሰዱ፤ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ፈርዖን ናብ ሰማይ ኣቢሉ የዝርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ሓንቲ ሓሙኹስቲ እቶን ኣእዳውኩም መሊእኩም ውሰዱ፡ ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ናብ ሰማይ ኣቢሉ ፋሕ የብሎ።።