Exodus 9:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ፡ ካብታ ከተማ ምስ ወጻእኩ፡ ኣእዳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ፡ በሎ። እቲ ነጎዳ ድማ ኬቋርጽ እዩ፣ ደጊም ድማ በረድ ኣይኪወርድን እዩ። ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፈልጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም፥ “ለፈርዖን ከከተማ በወጣሁ ጊዜ እጄን ወደ እግዚአብሔር እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱም ለእግዚአብሔር እንደ ሆነች ታውቅ ዘንድ ነጐድጓዱ ጸጥ ይላል፤ በረዶውም፥ ዝናቡም ደግሞ አይወርድም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም። ከከተማ በወጣሁ ጊዜ እጄን ወደ እግዚአብሔር እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱ ለእግዚአብሔር እንደሆነች ታውቅ ዘንድ ነጎድጓዱ ይቀራል፥ በረዶውም ደግሞ አይወርድም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እንዲህ አለው፦ “ከከተማ እንደ ወጣሁ እጄን ወደ ጌታ እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱ የጌታ እንደ ሆነች እንድታውቅ፥ ነጎድጓዱ ይቆማል፥ በረዶውም ከእንግዲህ ወዲህ አይኖርም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አ፥ “ታን ሀ ካታማፐ ከሴዳ ዎደ፥ ታን ዎሳናዉ ታ ኩሽያ መና ጎዳኮ ምጫና፤ ያቶፐ ጉጉንይ አጋናዋ፤ ቃይ ሻቻ ዎይ ኤቃና፤ ሳአይ መና ጎዳዋ ግድያዋ ኔን ሄዋን ኤራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aa, «Taani ha katamaappe keseedda wode, taani woossanaw ta kushiyaa Med'inaa Godaakko mic'c'ana; yaatooppe guuguntsay agganawaa; k'ay shachchaa wod'etsay ek'k'ana; sa'ay Med'inaa Godaawaa gidiyaawaa neeni hewaan erana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka izas, «Tani ha katamaappe keza baada woossanaas ta kushe GODAAKKO miccana; histtiko daday aggana; qasse shachchayka bukkenna; hessankka biittay GODAAS gididayssa neni erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ኢዛስ፥ «ታኒ ሃ ካታማፔ ኬዛ ባዳ ዎሳናስ ታ ኩሼ ጎዳኮ ሚጫና፤ ሂስቲኮ ዳዳይ ኣጋና፤ ቃሴ ሻቻይካ ቡኬና፤ ሄሳንካ ቢታይ ጎዳስ ጊዲዳይሳ ኔኒ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እያኮ፥ “ታኒ ሀ ካታማፐ ከይዳ ዎደ ታ ኩሽያ ደንዳ ጎዳ ዎሳና። ደሾይነ ሻቻይ ኤቅያ ዎደ ሳአይ ጎዳባ ግደይሳ ኔኒ ሄሳን ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey iyako, “Taani ha katamaape keyida wode ta kushiya denthada Godaa woossana. Deshoynne shachay eqiya wode sa7ay Godaaba gideysa neeni hessan erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም መልሶ፣ “ከከተማዋ በወጣሁ ጊዜ፣ እጆቼን ለጸሎት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) እዘረጋለሁ፤ አንተም ምድር የእግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ሆነች ታውቅ ዘንድ መብረቁ ያቆማል፤ ከእንግዲህ በኋላ በረዶ አይኖርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ንጉሡን እንዲህ አለው፤ “ከከተማው እንደ ወጣሁ እጄን ዘርግቼ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ ነጐድጓዱም ይቆማል፤ በረዶም ከእንግዲህ ወዲህ አይኖርም፤ በዚህ ዐይነት አንተም ምድር የእግዚአብሔር እንደ ሆነች ታውቃለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ “ካብ ከተማ ምስ ወፃእኹ፥ ኣእዳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ፤ ሽዑ ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፍለጥ፥ እቲ ነጐድጓድ ክሓድግ እዩ፤ በረድውን ኣይወርድን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ካብ ከተማ ምስ ወጻእኩ፡ ኣእሳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ። ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፈልጥ፡ ነጉዲ ይሓድግ፡ ደጊም ከኣ በረድ ኣይከውንን። |