Exodus 9:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ፡ ካብታ ከተማ ምስ ወጻእኩ፡ ኣእዳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ፡ በሎ። እቲ ነጎዳ ድማ ኬቋርጽ እዩ፣ ደጊም ድማ በረድ ኣይኪወርድን እዩ። ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፈልጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም፥ “ለፈ​ር​ዖን ከከ​ተማ በወ​ጣሁ ጊዜ እጄን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እዘ​ረ​ጋ​ለሁ፤ ምድ​ሪ​ቱም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆነች ታውቅ ዘንድ ነጐ​ድ​ጓዱ ጸጥ ይላል፤ በረ​ዶ​ውም፥ ዝና​ቡም ደግሞ አይ​ወ​ር​ድም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። ከከተማ በወጣሁ ጊዜ እጄን ወደ እግዚአብሔር እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱ ለእግዚአብሔር እንደሆነች ታውቅ ዘንድ ነጎድጓዱ ይቀራል፥ በረዶውም ደግሞ አይወርድም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም እንዲህ አለው፦ “ከከተማ እንደ ወጣሁ እጄን ወደ ጌታ እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱ የጌታ እንደ ሆነች እንድታውቅ፥ ነጎድጓዱ ይቆማል፥ በረዶውም ከእንግዲህ ወዲህ አይኖርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ አ፥ “ታን ሀ ካታማፐ ከሴዳ ዎደ፥ ታን ዎሳናዉ ታ ኩሽያ መና ጎዳኮ ምጫና፤ ያቶፐ ጉጉንይ አጋናዋ፤ ቃይ ሻቻ ዎይ ኤቃና፤ ሳአይ መና ጎዳዋ ግድያዋ ኔን ሄዋን ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Aa, «Taani ha katamaappe keseedda wode, taani woossanaw ta kushiyaa Med'inaa Godaakko mic'c'ana; yaatooppe guuguntsay agganawaa; k'ay shachchaa wod'etsay ek'k'ana; sa'ay Med'inaa Godaawaa gidiyaawaa neeni hewaan erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museykka izas, «Tani ha katamaappe keza baada woossanaas ta kushe GODAAKKO miccana; histtiko daday aggana; qasse shachchayka bukkenna; hessankka biittay GODAAS gididayssa neni erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይካ ኢዛስ፥ «ታኒ ሃ ካታማፔ ኬዛ ባዳ ዎሳናስ ታ ኩሼ ጎዳኮ ሚጫና፤ ሂስቲኮ ዳዳይ ኣጋና፤ ቃሴ ሻቻይካ ቡኬና፤ ሄሳንካ ቢታይ ጎዳስ ጊዲዳይሳ ኔኒ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ እያኮ፥ “ታኒ ሀ ካታማፐ ከይዳ ዎደ ታ ኩሽያ ደንዳ ጎዳ ዎሳና። ደሾይነ ሻቻይ ኤቅያ ዎደ ሳአይ ጎዳባ ግደይሳ ኔኒ ሄሳን ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey iyako, “Taani ha katamaape keyida wode ta kushiya denthada Godaa woossana. Deshoynne shachay eqiya wode sa7ay Godaaba gideysa neeni hessan erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም መልሶ፣ “ከከተማዋ በወጣሁ ጊዜ፣ እጆቼን ለጸሎት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) እዘረጋለሁ፤ አንተም ምድር የእግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ሆነች ታውቅ ዘንድ መብረቁ ያቆማል፤ ከእንግዲህ በኋላ በረዶ አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ንጉሡን እንዲህ አለው፤ “ከከተማው እንደ ወጣሁ እጄን ዘርግቼ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ ነጐድጓዱም ይቆማል፤ በረዶም ከእንግዲህ ወዲህ አይኖርም፤ በዚህ ዐይነት አንተም ምድር የእግዚአብሔር እንደ ሆነች ታውቃለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ “ካብ ከተማ ምስ ወፃእኹ፥ ኣእዳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ፤ ሽዑ ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፍለጥ፥ እቲ ነጐድጓድ ክሓድግ እዩ፤ በረድውን ኣይወርድን።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣ ካብ ከተማ ምስ ወጻእኩ፡ ኣእሳወይ ናብ እግዚኣብሄር ክዝርግሕ እየ። ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር ምዃና ምእንቲ ኽትፈልጥ፡ ነጉዲ ይሓድግ፡ ደጊም ከኣ በረድ ኣይከውንን።