Exodus 9:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ደጊም ብርቱዕ ነጎዳን በረድን ከይህሉ ናብ እግዚኣብሄር ጸልዩ (እኹል እዩ)። ኣነ ድማ ክገድፈካ እየ፡ ደጊም ድማ ኣይትጸንሕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንግዲህ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ፤ የአምላክ ነጐድጓድ፥ በረዶውም፥ እሳቱም ጸጥ ይላል፤ እኔም እለቅቃችኋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ከዚህ አትቀመጡም” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክ ነጎድጓድ በረዶውም በዝቶአልና ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ፤ እለቅቃችሁማለሁ፥ ከዚያም በኋላ በዚህ አትቀመጡም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላክ ነጎድጓድ በረዶውም በዝቶአልና ወደ ጌታ ጸልዩ፤ እለቅቃችኋለሁ፥ ከዚህ በኋላ እዚህ አትቀመጡም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑዉ ጉጉንይነ ሻቻይ ዳሬዳ ድራዉ፥ መና ጎዳ ዎስተ። ታን ህንተንታ የዳና፤ ስም ሀዋፐ ስንን ህንተንቱ ሀዋን ጋምእክታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuw guuguntsaynne shachchay dareedda diraw, Med'inaa Godaa woossite. Taani hinttentta yeddana; simmi hawaappe sintsan hinttenttu hawaan gam"ikkita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dadaynne shachchi nu bolla darida gishshas nuus GODAA woossite. Tani inttena yeddana; hekko hayssafe sinththan intte hayssan gam7eketa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዳይኔ ሻቺ ኑ ቦላ ዳሪዳ ጊሻስ ኑስ ጎዳ ዎሲቴ። ታኒ ኢንቴና ዬዳና፤ ሄኮ ሃይሳፌ ሲንን ኢንቴ ሃይሳን ጋምኤኬታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደሾይነ ሻቻይ ኑ ቦላ ዳርድ ኡንኤዳ ግሾ ኑስ ጎዳ ዎስተ። ታኒ ህንተና የዳና፤ ህዛፐ ህንተ ሀይሳን ጋምኤከታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Deshoynne shachay nu bolla daridi un7ethida gisho nuus Godaa woossite. Taani hintena yeddana; hizape hinte haysan gam7eketa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መብረቅና በረዶ በዝቶብናልና ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጸልዩልን፤ እንድትሄዱ እለቃችኋለሁ፤ ከዚህ በኋላ በዚህ የመኖር ግዴታ የለባችሁም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረዶውና ነጐድጓዱ እጅግ ስለ በዛብን ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልን፤ በእርግጥ እለቃችኋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ እዚህ የምትቈዩበት ጊዜ አይኖርም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ኣምላኽ ነጐድጓድን በረድን በዚሑ እዩሞ፥ ናብ እግዚኣብሄር ፀልዩ፤ ክሰደኩም እየ፤ ደጊም ኣብዙይ ኣይትቕመጡን ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነጉዲ ኣምላኽን በረድን ኪኣክልሲ፡ ናግዚኣብሄር ለምኑ፡ ሽዑ ኽሓድጎኩም እየ፡ ደጊም ድማ ኣብዛ ኣይትቑሙን፡ በሎም። |