Exodus 9:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ፈርኦን ልኢኹ ንሙሴን ንኣሮንን ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ ኣብዚ ግዜ እዚ ሓጢአ ኣለኹ። እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ፡ ኣነን ህዝበይን ከኣ እኩያት ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ንም ልኮ ሙሴ​ንና አሮ​ንን ጠራ፤ “አሁ​ንም በደ​ልሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድቅ ነው፤ እኔና ሕዝቤ ግን ኀጢ​አ​ተ​ኞች ነን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንም ልኮ ሙሴንና አሮንን ጠራ። በዚህ ጊዜ በደልሁ፤ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው፥ እኔና ሕዝቤም ኃጢያተኞች ነን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈርዖንም ልኮ ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “በዚህ ጊዜ ኃጢአትን ሰርቻለሁ፤ ጌታ ጻድቅ ነው፥ እኔና ሕዝቤም በደለኞች ነን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ኪት ሙሳነ አሮና ጼስሲደ፥ “ሀእ ስም፥ ታን ናጋራ ኦድ፤ መና ጎዳይ ቱማንቻ፤ ታንነ ታ አሳይ ባይዛንቻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii kiitti Musanne Aaroona s'eesissiide, «Ha"i simmi, taani nagaraa ootsaad; Med'inaa Goday tumanchchaa; taaninne ta Asay bayzzanchcha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoykka Musenne Aaroone xeygisidi, «Ha7i hekko, tani nagara ooththadis; GODAY xillo; taninne ta asay wordo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይካ ሙሴኔ ኣሮኔ ጼይጊሲዲ፥ «ሃኢ ሄኮ፥ ታኒ ናጋራ ኦዲስ፤ ጎዳይ ጺሎ፤ ታኒኔ ታ ኣሳይ ዎርዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሙሰነ አሮና ፄግስድ፥ “ታኒ ሀእ ናጋራ ኦስ። ጎዳይ ቱማንቾ፤ ታንነ ታ አሳይ ባላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Musenne Aarona xeegisidi, “Taani ha77i nagara oothas. Goday tumancho; taaninne ta asay bala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ፈርዖን ሙሴንና አሮንን አስጠራ፤ እንዲህም አላቸው፤ “አሁንስ በድያለሁ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ትክክል ነው፤ እኔና ሕዝቤ ግን ስተናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “አሁንስ በድዬአለሁ፤ እግዚአብሔር እውነተኛ ነው፤ እኔና ሕዝቤ ግን በደለኞች ነን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈርዖን ከዓ ልኢኹ ንሙሴን ንኣሮንን ፀውዖም። “ኣነ በዲለ እየ፤ እግዚኣብሄር ግና ፃድቕ እዩ፤ ኣነን ህዝበይንውን ሓጢኣተኛታት ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ፈርኦን ከኣ ልኢኹ ንሙሴን ንኣሮንን ጸዊዑ ሕጂ ሓጣእኩ። እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ። ኣነን ህዝበይን ከኣ በደልቲ ኢና።