Exodus 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረድ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ንዅሎም ኣብ መሮር ዝነበሩ ሰባትን እንስሳን ወቕዖም። በረድ ድማ ንዅሎም ተኽልታት መሮር ወቒዑ ንዅሎም ኣእዋም መሮር ሰበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በረዶውም በግብፅ ሀገር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ሰውንና እንስሳን መታ፤ በረዶውም የእርሻን ቡቃያ ሁሉ መታ። የጫካውንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በረዶውም በግብፅ አገር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ሰውንና እንስሳን መታ፤ በረዶውም የእርሻን ቡቃያ ሁሉ መታ፥ የአገሩንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በረዶውም በግብጽ ምድር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ከሰው እስከ እንስሳ መታ፤ የእርሻን ቡቃያ መታ፥ በረዶውም የአገሩን ዛፍ ሁሉ ሰበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሻቻይ ግብጼ ቢታ ኡባ ጋደን ደእያ ኡባባ፥ አሳካ መህያካ ሾጬዳ፤ ጋደን ዶሌዳባ ኡባ ዱገ ዛሪደ ብዶዬዳ፤ ም ኡባ መንሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He shachchay Gibs'e biittaa ubbaa gaden de'iyaa ubbabaa, asaakka mehiyaakka shoc'eedda; gaden doleeddabaa ubbaa duge zaariide bidoyeedda; mitsaa ubbaa mentsereetseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He shachchay Gibxe biitta ubbaan gaden diza ubbaa, asakka mehekka shocides; biittafe mokkidaaz ubbaa duge zaaridi shocides; miththika ubbaa menththereththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሻቻይ ጊብጼ ቢታ ኡባን ጋዴን ዲዛ ኡባ፥ ኣሳካ ሜሄካ ሾጪዴስ፤ ቢታፌ ሞኪዳዝ ኡባ ዱጌ ዛሪዲ ሾጪዴስ፤ ሚካ ኡባ ሜንሬዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሻቻይ ግብፀን ደእያ አሳነ መህያ ሾጭስ። ጋደን ደእያባ፥ ምነ ማታ ኡባ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He shachay Gibxen de7iya asaanne mehiya shocis. Gaden de7iyaba, mithinne maata ubbaa dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመላው ግብፅ በረዶ በመስክ ላይ ያለውን ሁሉ፣ ሰዎችንና እንስሳትንም መታ፤ በመስክ ላይ የበቀለውን ሁሉ አጠፋ፤ ዛፉን ሁሉ ባዶ አስቀረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በረዶው በግብጽ ምድር ሁሉ በሜዳ የተገኘውን ማንኛውንም ነገር ሕዝቡንና እንስሶቹን ጭምር ጨፈጨፈ፤ በሜዳ ላይ ያለውን አትክልት ሁሉ መታ፤ ዛፎችንም ሁሉ ሰባበረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ በረድ ከዓ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ኣብ በረኻ ንዘሎ ዅሉ፥ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስሳ ወቕዐ፤ ንዝነበረ በቝሊ ግራውቲ ኣጥፍአ፤ ንዅሉ ኣእዋም በረኻ ኸዓ ሰባበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ በረድ ከኣ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኣብ መሮር ንዘሎ ኹሉ፡ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስሳ ወቕዔ፡ እቲ በረድ ድማ ንኹሉ ኣእዋም መሮርውን ሰባበሮ። |