Exodus 9:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረድን ሓውን ምስ በረድ ተሓዋዊሱ፡ ኣዝዩ ኸቢድ፡ ከምቲ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ህዝቢ ካብ እትኸውን ኣትሒዙ ዘይነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በረዶም ነበረ፤ በበረዶውም መካከል እሳት ይቃጠል ነበር፤ በረዶውም በግብፅ ሀገር ሁሉ ሕዝብ ከኖረበት ጊዜ ጀምሮ እስከዚች ቀን እንደ እርሱ ያልሆነ እጅግ ብዙና ጠንካራ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በረዶም ነበረ፥ በበረዶውም መካከል እሳት ይቃጠል ነበር፥ በረዶውም በግብፅ አገር ሁሉ ሕዝብ ከሆነ ጀምሮ እንደ እርሱ ያልሆነ እጅግ ታላቅ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በረዶና እሳት ነበረ፥ በበረዶውም መካከል እጅግ ከባድ የሚበርቅ እሳት ነበር፥ በግብጽ ምድር ሁሉ አገር ከሆነ ጀምሮ እንደ እርሱ ሆኖ አያውቅም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻቻይ ዎዳ፤ ዋልቃንይ ያነ ሃነ ዋልቃሜዳ፤ ግብጼ ጋድያን ካቲ ካተቶደፐ ዶምና፥ ግብጼ ቢታ ኡባን ዎዳ ሻቻ ኡባፐ ሄዌ አያ ኢታ ሻቻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shachchay wod'd'eedda; walk'k'antsay yaanne haanne walk'k'ammeedda; Gibs'e gadiyaan kaatii kaatetoodeppe doommina, Gibs'e biittaa ubbaan wod'd'eedda shachchaa ubbaappe hewe aad'd'iyaa iita shachchaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shachchay bukkides; wolqqanththika wolqqamides; Gibxe derey dere gidoosoppe haa simmiin Gibxe biitta ubbaa bolla wodhdhida shachcha ubbaafe hayssi aadhdhiza iita shachcha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻቻይ ቡኪዴስ፤ ዎልቃንካ ዎልቃሚዴስ፤ ጊብጼ ዴሬይ ዴሬ ጊዶሶፔ ሃ ሲሚን ጊብጼ ቢታ ኡባ ቦላ ዎዳ ሻቻ ኡባፌ ሃይሲ ኣዛ ኢታ ሻቻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ገደራ ሃራ ዎልቃማ ዎልአን የድስ። ሄሳ መላባይ ግብፀ ቢታን አስ ዱሱ ኦይኮደፐ ሀን ኤረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday gedera haara wolqaama wol7anthi yeddis. Hessa melabay Gibxe biittan asi doosape hani erenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በረዶ ወረደ፤ መብረቅም አብረቀረቀ፤ ግብፅ አገር ከሆነችበት ዘመን አንሥቶ በምድሪቱ ሁሉ እንደዚህ ያለ አስከፊ ማዕበል ሆኖ አያውቅም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በዚህና በዚያ ከሚራወጥ የመብረቅ ብልጭልጭታ ጋር ከባድ የበረዶ ዝናብ አወረደ፤ ይህም ዐይነቱ የበረዶ ዝናብ በግብጽ ታሪክ ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በረድ ድማ ነበረ፤ ኣብ ማእኸል እቲ በረድ ድማ ሓዊ ይነድድ ነበረ። ሰብ ኣብ ግብፂ ኻብ ዝነብር ጀሚሩ ተርእዩ ዘይፈልጥ በረድ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በረድ ከኣ ኾነ፡ ኣብ ማእከል እቲ በረድ ድማ ሓዊ ይዋኛጨፍ ነበረ። ሰብ ካብ ዚቕመጣ ኣብ ኩላ ምድሪ ግብጺ ኸምኣ ዝበለ ዘይኮነ ኣዝዩ ብርቱዕ ነበረ። |