Exodus 9:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣብ መንጎ ባሮት ፈርኦን ንቓል እግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ገላዉኡን ጥሪቱን ናብ ኣባይቲ ይሃድሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፈርዖን ሹሞች የእግዚአብሔርን ቃል የፈራ ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ ሰበሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፈርዖንም ባሪያዎች የእግዚአብሔርን ቃል የፈራ ባሪያዎቹንና ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ አሸሸ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፈርዖን አገልጋዮች የጌታን ቃል የፈራ አገልጋዮቹንና ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ አሸሸ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ኦሳንቻቱዋፐ መና ጎዳ ቃላዉ ያዬዳዋንቱ ባረንቱ አይለቱዋነ ባረንቱ መህያ ኤሌሊደ ሶይ ገልሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa oosanchchatuwaappe Med'inaa Godaa k'aalaw yayyeeddawanttu barenttu ayiletuwaanne barenttu mehiyaa elleelliidde soy geliseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi sunththida daannatappe GODAA qaalaas babbidayti ba aylletanne ba mehe eesotidi soo gelththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ሱንዳ ዳናታፔ ጎዳ ቃላስ ባቢዳይቲ ባ ኣይሌታኔ ባ ሜሄ ኤሶቲዲ ሶ ጌልዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዉዋ ሞርናታፐ እሶት እሶት ጎዳይ ግዳይሳ ስእድ ያይዳ ግሾ፥ ባንታ አይለታነ ባንታ መሄታ ሶ ገልስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa moorinatape issoti issoti Goday gidaysa si7idi yayyida gisho, banta aylletanne banta meheta soo gelsidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ቃል የፈሩት የፈርዖን ሹማምት፣ ባሮቻቸውንና ከብቶቻቸውን ለማስገባት ተጣደፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከንጉሡ ባለሟሎች አንዳንዶቹ እግዚአብሔር ስለ ተናገረው ነገር በፍርሃት ተጨነቁ፤ ስለዚህም አገልጋዮቻቸውና እንስሶቻቸው ወደ ቤት ተሰብስበው እንዲጠለሉ አደረጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ መኳንንቲ ፈርዖን ኵሎም እቶም ንቓል እግዚኣብሄር ዝፈርሑ፥ ሰቦምን እንስሳኦምን ናብ ኣባይቲ ኣህደሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ገላው ፈርኦን እቲ ንቓል እግዚኣብሄር ዝፈርሄ ዘበለ፡ ሰቡን ማሉን ናብ ኣባይቲ ኣህደመ። |