Exodus 9:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ መንጎ ባሮት ፈርኦን ንቓል እግዚኣብሄር ዚፈርህ፡ ገላዉኡን ጥሪቱን ናብ ኣባይቲ ይሃድሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፈ​ር​ዖን ሹሞች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል የፈራ ከብ​ቶ​ቹን ወደ ቤቶቹ ሰበ​ሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከፈርዖንም ባሪያዎች የእግዚአብሔርን ቃል የፈራ ባሪያዎቹንና ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ አሸሸ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከፈርዖን አገልጋዮች የጌታን ቃል የፈራ አገልጋዮቹንና ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ አሸሸ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ኦሳንቻቱዋፐ መና ጎዳ ቃላዉ ያዬዳዋንቱ ባረንቱ አይለቱዋነ ባረንቱ መህያ ኤሌሊደ ሶይ ገልሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa oosanchchatuwaappe Med'inaa Godaa k'aalaw yayyeeddawanttu barenttu ayiletuwaanne barenttu mehiyaa elleelliidde soy geliseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi sunththida daannatappe GODAA qaalaas babbidayti ba aylletanne ba mehe eesotidi soo gelththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ሱንዳ ዳናታፔ ጎዳ ቃላስ ባቢዳይቲ ባ ኣይሌታኔ ባ ሜሄ ኤሶቲዲ ሶ ጌልዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዉዋ ሞርናታፐ እሶት እሶት ጎዳይ ግዳይሳ ስእድ ያይዳ ግሾ፥ ባንታ አይለታነ ባንታ መሄታ ሶ ገልስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawa moorinatape issoti issoti Goday gidaysa si7idi yayyida gisho, banta aylletanne banta meheta soo gelsidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ቃል የፈሩት የፈርዖን ሹማምት፣ ባሮቻቸውንና ከብቶቻቸውን ለማስገባት ተጣደፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከንጉሡ ባለሟሎች አንዳንዶቹ እግዚአብሔር ስለ ተናገረው ነገር በፍርሃት ተጨነቁ፤ ስለዚህም አገልጋዮቻቸውና እንስሶቻቸው ወደ ቤት ተሰብስበው እንዲጠለሉ አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ መኳንንቲ ፈርዖን ኵሎም እቶም ንቓል እግዚኣብሄር ዝፈርሑ፥ ሰቦምን እንስሳኦምን ናብ ኣባይቲ ኣህደሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ገላው ፈርኦን እቲ ንቓል እግዚኣብሄር ዝፈርሄ ዘበለ፡ ሰቡን ማሉን ናብ ኣባይቲ ኣህደመ።