Exodus 9:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ልኢኽካ ከብትኻን ኣብ መሮር ዘሎካ ዅሉን ኣከብ። ኣብ መሮር ዚርከብን ናብ ቤቱ ዘይተመልሰ ዅሉ ሰብን እንስሳን በረድ ኣብ ልዕሊኦም ይወድቕ እሞ ኪሞቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁን እን​ግ​ዲህ ፥ ከብ​ቶ​ች​ህ​ንም በሜ​ዳም ያለ​ህን ሁሉ ፈጥ​ነህ ሰብ​ስብ። በሜዳ የተ​ገኘ ወደ ቤት ያል​ገባ ሰውና እን​ስሳ ሁሉ በረዶ ወር​ዶ​በት ይሞ​ታ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሜዳ የተገኘ ወደ ቤት ያልገባ ሰውና እንስሳ ሁሉ በረዶ ወርዶበት ይሞታልና አሁን እንግዲህ ላክ፥ ከብቶችህንም በሜዳም ያለህን ሁሉ አስቸኵል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ልከህ ከብቶችህንና በሜዳ ያለ የአንተ የሆነውን ሁሉ አምጣ፤ በሜዳ የተገኘ ወደ ቤት ያልገባ ሰውና እንሰሳ ሁሉ ላይ በረዶ ይወርዳል እነርሱም ይሞታሉ።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ኔን ነ መህያነ ጋደን ነዉ ደእያዋ ኡባ ኤለካ ሶ ገልሳናዳን አዛዛ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሶይ ገለናን ብሮ ጋደን ደእያ አሳ ኡባ ቦላነ መህያ ኡባ ቦላ ሻቻይ ዎናዋ፤ ኡንቱቱ ሀይቃና” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i neeni ne mehiyaanne gaden new de'iyaawaa ubbaa ellekka soo gelissanaadan azaza; ayaw gooppe, soy gelenaan biro gaden de'iyaa asaa ubbaa bollanne mehiyaa ubbaa bolla shachchay wod'd'anawaa; Unttuttu hayk'k'ana» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i neni ne mehenne gaden nees dizaaz ubbaa soo gelththana mala azaza; ays giikko soo gelontta buro gaden diza asa ubbaa bollanne mehe ubbaa bolla shachchi bukkidi wodhana› gides ga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ኔኒ ኔ ሜሄኔ ጋዴን ኔስ ዲዛዝ ኡባ ሶ ጌልና ማላ ኣዛዛ፤ ኣይስ ጊኮ ሶ ጌሎንታ ቡሮ ጋዴን ዲዛ ኣሳ ኡባ ቦላኔ ሜሄ ኡባ ቦላ ሻቺ ቡኪዲ ዎና› ጊዴስ ጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ኔኒ ነ መህያነ ካረን ደእያባ ኡባ ኤለ ሶ ገልሳና መላ ኪታ። ሶ ገሎና አሳ ቦላነ መህያ ኡባ ቦላ ሻች ቡክድ፥ ኤንታ ዎና ያጌስ’ ያጋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i neeni ne mehiyanne karen de7iyaba ubbaa elle soo gelsana mela kiitta. Soo gelonna asaa bollanne mehiya ubbaa bolla shachi bukidi, enta wodhana yaagees’ yaaga” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከብቶችህና በመስክ ላይ ያለህ ማንኛውም ነገር ወደ መጠለያ ይገቡ ዘንድ አሁን ትእዛዝ ስጥ፤ ምክንያቱም በረዶው ወደ መጠለያ ባልገቡትና በመስክ ላይ በቀሩት በማንኛውም ሰውና እንስሳት ላይ ወርዶባቸው ስለሚሞቱ ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም በመስክ የተሰማሩት እንስሶችህና በዚያ ያለው ንብረትህ ሁሉ ወደ መጠለያ እንዲጠጋ ትእዛዝ ስጥ፤ ወደ ቤት ያልገቡ ሰዎችም ሆኑ እንስሶች ቢኖሩ ግን በበረዶው ስለሚመቱ ሁሉም ያልቃሉ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ሕዚ ልኢኽካ እንስሳኻን ኣብ በረኻ ዘሎ ሃብትኻን ናብ ገዛ ኣክብ። ኣብቶም ኣብ ገዛ ዘይኣተዉን ኣብ በረኻ ዘለዉ ዅሉ ሰብን እንስሳን በረድ ክወርድ እዩ እሞ ኽሞቱ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መሮር ኣብ ኣትረኽበን ናብ ቤት ኣብ ዘይአተወን ኩሉ ሰብን እንስሳን በረድ ኪወርድ እዩ። ኪሞቱ ኸኣ እዮም። ስለዚ ሕጂ ልኢኸካ ማልካክን ኣብ መሮር ዘሎካ ኹሉን ኣክብ።