Exodus 9:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ንዓኻን ንህዝብኻን ብለበዳ ክወቕዓካ ኢደይ ክዝርግሕ እየ። ካብ ምድሪ ድማ ክትጠፍኡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁን እጄን ዘር​ግቼ አን​ተን እመ​ታ​ሃ​ለሁ፤ ሕዝ​ብ​ህ​ንም እገ​ድ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ምድ​ራ​ች​ሁም ትመ​ታ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን እጄን ዘርግቼ አንተን ሕዝብህንም በቸነፈር በመታሁህ ነበር፥ አንተም ከምድር በጠፋህ ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁን እጄን ዘርግቼ አንተንና ሕዝብህን በተላላፊ በሽታ በመታሁህ ነበር፥ አንተም ከምድር በጠፋህ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ሀኖደ ታ ኩሽያ የዳደ፥ ኔናነ ነ አሳ ኢታ ሀርግያን ሀ ሳኣ ቦላፐ ምልጽ ኡዳናሽን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hannoode ta kushiyaa yeddaade, neenanne ne asaa iita harggiyaan ha sa'aa bollappe mils's'i udanashin.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani hanno gakkanaas ta kushe yeddada nenanne ne asaa iita hargen qohidaakko ha biittaa bollafe pitta dhayssanakkoshin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሃኖ ጋካናስ ታ ኩሼ ዬዳዳ ኔናኔ ኔ ኣሳ ኢታ ሃርጌን ቆሂዳኮ ሃ ቢታ ቦላፌ ፒታ ይሳናኮሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ታ ኩሽያ ደንዳ ነናነ ነ አሳ ጋዶን ሾጭዳባ ግድያኮ ሀእ ጋካናስ ህንተ ቢታ ቦላ ደኤከታሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ta kushiya denthada nenanne ne asaa gadon shocidaba gidiyako ha77i gakanaw hinte biitta bolla de7eketashin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁን እጄን ዘርግቼ አንተንና ሕዝብህን ከገጸ ምድር ሊያጠፋችሁ በሚችል መቅሠፍት በመታኋችሁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተንና ሕዝብህን በመቅሠፍት ለመምታት የኀይል ክንዴን አንሥቼ ቢሆን ኖሮ እስከ አሁን ከምድር በተወገዳችሁ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ እውን፥ ኢደይ ዘርጊሐ ንኣኻን ንህዝብኻን ብፌራ ምወቓዕኹኹም ነይረ፤ ንስኻውን ካብ ምድሪ ምጠፋእኻ ኔርኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ንስኻን ህዝብኻን ካብ ምድሪ ኽትጸንቱስ፡ ኢደይ ዘርጊሔ ብፌራ ምወቕዕኩኻ ነይረ።