Exodus 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ናብ ፈርኦን ኣቲኻ በሎ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ህዝበይ ምእንቲ ኼገልግሉኒ፡ ይንቀሳቐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “ወደ ፈርዖን ገብተህ እንዲህ በለው፦ የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያመልኩኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደ ፈርዖን ዘንድ ገብተህ ንገረው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደ ፈርዖን ግባ እንዲህም በለው የዕብራውያን አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ግብጼ ካትያኮ ባደ፥ ‘መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና፥ “ኡንቱንቱ ታዉ ጎይናና ማላ ታ አሳ የዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Gibs'e kaatiyaakko baade, ‹Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena, «Unttunttu taw goynnana mala ta asaa yedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muse, «Gibxe kawozaakko baada GODAA Ibraaweta Xoossay nena, ‹Taas goynnana mala ta asaa yedda; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴ፥ «ጊብጼ ካዎዛኮ ባዳ ጎዳ ኢብራዌታ ጾሳይ ኔና፥ ‹ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ግብፀ ካዋኮ ባዳ፥ ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ኔኮ፥ ‘ኤንቲ ታዉ ጎይናና መላ ታ አሳ የዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Gibxe kawako bada, Goday, Ibraaweta Xoossay neeko, ‘Enti taw goyinnana mela ta asaa yedda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ወደ ፈርዖን ሂድና እንዲህ በለው፤ ‘የዕብራውያን አምላክ (ኤሎሂም) እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለው ይህ ነው፤ “ያመልኩኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ወደ ንጉሡ ሄደህ የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይልሃል በለው፦ ‘ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ናብ ፈርዖን ኣቲኻ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዕብራውያን ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ከገልግሉኒ ንህዝበይ ስደዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ናብ ፈራኦን ኣቲኻ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል ኢልካ ተዛረቦ፡ ንህዝበይ ኬገልግሉኒ ይኺዱ ሕደጎም። |