Exodus 8:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ፈርኦን ንሙሴን ንኣሮንን ጸዊዑ፡ ንእግዚኣብሄር ጸልዩ፡ ነተን እንቁርዖብ ካባይን ካባ ህዝበይን ከውጽኣለን፤ ነቶም ህዝቢ ድማ ንእግዚኣብሄር ክስውኡ ክገድፎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ንም ሙሴ​ንና አሮ​ንን ጠርቶ፥ “ጓጕ​ን​ቸ​ሮ​ቹን ከእኔ፥ ከሕ​ዝ​ቤም እን​ዲ​ያ​ርቅ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸል​ዩ​ልኝ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ይሠዋ ዘንድ ሕዝ​ቡን እለ​ቅ​ቃ​ለሁ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ። ጓጕንቸሮቹን ከእኔ ከሕዝቤም እንዲያርቅ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ፤ ለእግዚአብሔርም ይሠዋ ዘንድ ሕዝቡን እለቅቃለሁ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴና አሮንም ከፈርዖን ዘንድ ወጡ። ሙሴም ከፈርዖን ጋር እንደተስማማው ስለ እንቁራሪቶቹ ወደ ጌታ ጮኸ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሙሳነ አሮና ጼስሲደ፥ “ሀ ሸቱዋ ታፐነ ታ አሳፐ ድጋና ማላ፥ መና ጎዳ ህንተንቱ ዎስተ፤ ያቶፐ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ያርሻና ማላ፥ ታን አሳ የዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Musanne Aaroona s'eesissiide, «Ha shed'etuwaa taappenne ta asaappe diggana mala, Med'inaa Godaa hinttenttu woossite; yaatooppe Med'inaa Godaw yarshshuwaa yarshshana mala, taani asaa yeddana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi Musenne Aaroone xeygisidi, «Hayssa ooqqarsaa taappenne ta asaa bollafe diggana mala GODAA intte woossite; histtiko GODAAS yarshana mala tani asaa yeddana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ሙሴኔ ኣሮኔ ጼይጊሲዲ፥ «ሃይሳ ኦቃርሳ ታፔኔ ታ ኣሳ ቦላፌ ዲጋና ማላ ጎዳ ኢንቴ ዎሲቴ፤ ሂስቲኮ ጎዳስ ያርሻና ማላ ታኒ ኣሳ ዬዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሙሰነ አሮና ፄግስድ፥ “ሀ ሾታ ታፐነ ታ አሳፐ ድጋና መላ ጎዳ ህንተ ዎስኮ ታ ህንተ አሳ ጎዳስ ያርሾ ያርሻና መላ የዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Musenne Aarona xeegisidi, “Ha shodheta taapenne ta asaape diggana mela Godaa hinte woossiko ta hinte asaa Godaas yarsho yarshana mela yeddana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ ጓጕንቸሮቹን ከእኔና ከሕዝቤ ያርቅ ዘንድ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጸልዩልኝ፤ ከዚያም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መሥዋዕትን ትሠዉ ዘንድ ሕዝቡ እንዲሄዱ እፈቅዳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ “ጓጒንቸሮቹን ከእኔና ከሕዝቤ ዘንድ እንዲያርቅ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ፤ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ ሕዝባችሁን እለቃለሁ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ፈርዖን ንሙሴን ንኣሮንን ፀዊዑ “ካባይን ካብ ህዝበይን ጭንቍራዕ ከርሕቐለይ ንእግዚኣብሄር ለምኑለይ። ኣነ ኸዓ ነቲ ህዝቢ ኸይዱ ንእግዚኣብሄር ምእንቲ መስዋእቲ ኸቕርብ ክሰዶ እየ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ፈራኦን ንሙሴን ንኣሮንን ጸዊዑ ካባይን ካብ ህዝበይን ቁርዖብ ኬርሕቐለይ፡ ንእግዚኣብሄር ለምኑለይ። ኣነ ኸኣ ነቲ ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ኪስውእ ይኺድ ክሓድጎ እየ በሎም።