Exodus 8:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ዝኣዘዘና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ንሰለስተ መዓልቲ ጕዕዞ ናብ በረኻ ኽንከይድ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛስ ለእግዚአብሔር ለአምላካችን እንሠዋ ዘንድ እግዚአብሔር እንዳዘዘን የሦስት ቀን መንገድ ወደ ምድረ በዳ እንሄዳለን” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛስ ለእግዚአብሔር ለአምላካችን እንሠዋ ዘንድ እንደሚያዝዘን የሦስት ቀን መንገድ ወደ ምድረ በዳ እንሄዳለን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንደ ሙሴ ቃል አደረገ፤ የዝንቡንም መንጋ ከፈርዖን ከአገልጋዮቹም ከሕዝቡም ተወገደ፤ አንድ እንኳ አልቀረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን መና ጎዳ፥ ኑ ጾሳዉ፥ ያርሾቱዋ ሺሻናዉ እ ኑና አዛዝያዋዳን፥ ሄዙ ጋላሳ ኦግያ መላ ቢታ ባና ኮሼ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni Med'inaa Godaa, nu S'oossaw, yarshshotuwaa shiishshanaw I nuuna azaziyaawaadan, heezzu gallassaa ogiyaa mela biittaa baana koshshee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni GODAA nu Xoossaas yarshota shiishshanaas izi nuna azazida mala heedzdzu gallassa oge bazzo baanaas koshshees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ጎዳ ኑ ጾሳስ ያርሾታ ሺሻናስ ኢዚ ኑና ኣዛዚዳ ማላ ሄ ጋላሳ ኦጌ ባዞ ባናስ ኮሼስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑና ኪትዳይሳ መላ፥ ኑኒ ጎዳስ፥ ኑ ፆሳስ ያርሾ ያርሻናዉ ሄ ጋላስ ኦገ መላ ቢታ ባናዉ በሴስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuna kiitidaysa mela, nuuni Godaas, nu Xoossaas yarsho yarshanaw heedzu gallas oge mela biitta baanaw bessees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአምላካችን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) እርሱ እንዳዘዘን መሥዋዕት ለመሠዋት ወደ ምድረ በዳ የሦስት ቀን መንገድ መሄድ አለብን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እግዚአብሔር በሚያዘን መሠረት የሦስት ቀን መንገድ ወደ በረሓ ተጒዘን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ማቅረብ ይኖርብናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ዝእዝዘና ዘሎ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ኽንስውእስ፥ መንገዲ ሰለስተ መዓልቲ ናብ ምድረ በዳ ኽንከይድ ኢና” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ዚብለና ዘሎ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ኽንስውእሲ፡ መገዲ ሰለስተ መዓልቲ ናብ በረኻ ንኺድ በለ። |