Exodus 8:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ፈርኦን ንሙሴን ንኣሮንን ጸዊዑ፡ ኪዱ ኣብታ ምድሪ ንኣምላኽኩም ስውኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ፥ “ሂዱ፤ በዚያች ምድር ለአምላካችሁ ሠዉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ። ሂዱ፥ በአገሩ ውስጥ ለአምላካችሁ ሠዉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም፦ “እነሆ እኔ ከአንተ ዘንድ እወጣለሁ፥ የዝንቡም መንጋ ከፈርዖን፥ ከአገልጋዮቹና ከሕዝቡ ነገ እንዲሄዱ ወደ ጌታ እጸልያለሁ፤ ነገር ግን ለጌታ ይሠዋ ዘንድ ሕዝቡን እንዳይለቅቅ ፈርዖን እንደገና አያታልለን” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ካቲ ሙሳነ አሮና ጼስሲደ፥ “ቢተ፤ ሀ ጋድያን ህንተንቱ ጾሳዉ ያርሽተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode kaatii Musanne Aaroona s'eesissiide, «Biite; ha gadiyaan hinttenttu S'oossaw yarshshite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawozi Musenne Aaroone xeygisidi, «Biite; hayssa ha biittan intte Xoossaas yarshite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ካዎዚ ሙሴኔ ኣሮኔ ጼይጊሲዲ፥ «ቢቴ፤ ሃይሳ ሃ ቢታን ኢንቴ ጾሳስ ያርሺቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ካዎይ ሙሰነ አሮና ፄግስድ፥ “ብድ፥ ሀ ቢታን ህንተ ፆሳስ ያርሾ ያርሽተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawoy Musenne Aarona xeegisidi, “Bidi, ha biittan hinte Xoossaas yarsho yarshite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ፈርዖን ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ፣ “ሂዱና በዚሁ ምድር ለአምላካችሁ ሠዉ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሡ ሙሴንና አሮንን ጠርቶ “ሄዳችሁ በዚህች አገር ውስጥ ለአምላካችሁ መሥዋዕት አቅርቡ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ንጉስ ንሙሴን ንኣሮንን ፀዊዑ “ኪዱ፥ ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዄንኩም ንኣምላኽኩም መስዋእቲ ሰውኡ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ፈርኦን ንሙሴን ናኣሮንን ጸዊዑ፡ ኪዱ ኣብዛ ሃገር ንኣምላኽኩም ሰውኡ በሎም። |