Exodus 8:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ከምኡ ገበረ፤ ዕስለ ጽንጽያ ድማ ናብ ቤት ፈርኦንን ናብ ኣባይቲ ባሮቱን ናብ ብዘላ ምድሪ ግብጽን መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አደረገ፤ የውሻው ዝንብም በፈርዖን ቤት፥ በሹሞቹም ቤቶች ውሰጥ፥ በግብፅም ሀገር ሁሉ መጣ፤ ምድሪቱም ከውሻው ዝንብ የተነሣ ጠፋች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንዲሁ አደረገ፤ በፈርዖንም ቤት በባሪያዎቹም ቤቶች ውስጥ ብዙ የዝንብ መንጋ መጣ፤ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ከዝንቡ መንጋ የተነሣ ምድር ጠፋች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈርዖንም፦ “ለጌታ አምላካችሁ በምድረ በዳ እንድትሠዉ እለቅቃችኋለሁ፤ ነገር ግን ርቃችሁ አትሂዱ፥ ጸልዩልኝ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሄዋፐ ጉይያን፥ ጌዳዋዳን ኦዳ፤ ካትያ ሶንነ አ ኦሳንቻቱዋ ሶን ዳሮ ኡዱንጽያ ዉዲ ዬዳ፤ ግብጼ ጋድያ ኡባ ባይዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hewaappe guyyiyaan, geeddawaadan ootseedda; kaatiyaa sooninne Aa oosanchchatuwaa son daro uduns's'iyaa wudii yeedda; Gibs'e gadiyaa ubbaa bayzzeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY gida mala ooththides; kawoza sooninne iza daannata soon daro wolqqama boxey kumides; kumeththa Gibxe biitta ubbaa iissides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ጊዳ ማላ ኦዴስ፤ ካዎዛ ሶኒኔ ኢዛ ዳናታ ሶን ዳሮ ዎልቃማ ቦጼይ ኩሚዴስ፤ ኩሜ ጊብጼ ቢታ ኡባ ኢሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ግዳይሳዳ ኦስ። ካዉዋ ጋነ እያ ሞርናታ ሶ ዳሮ ኡዱንፀ ጋዶ የድስ። ኩመ ግብፀ ቢታይ ኡዱንፀ ጋዶን ቆሄትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday gidaysada oothis. Kawa gadhonne iya moorinnata soo daro udunxe gado yeddis. Kumetha Gibxe biittay udunxe gadon qohetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲሁ አደረገ፤ አስጨናቂ የዝንብ መንጋ በፈርዖን ቤተ መንግሥትና በሹማምቱ ቤቶች ላይ ወረደ፤ መላው የግብፅ ምድር ከዝንቡ የተነሣ ተበላሽቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም የንጉሡ ቤተ መንግሥትና የመኳንንቱ ቤቶች ሁሉ በዝንብ መንጋ እንዲወረሩ አደረገ፤ መላዋም የግብጽ ምድር በዝንብ መንጋ ተበላሸች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ኸምቲ ዝበሎ ገበረ። ናብ ቤት ፈርዖንን ናብ ቤት ኣገልገልቱን ኣብ ኵሉ ሃገር ግብፂ፥ ብዙሕ ዕስለ ፅንፅያ ወረረ። እታ ምድሪ ድማ ብፅንፅያ ተበላሸወት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ከምኡ ገበረ። ናብ ቤት ፈርኦን ናብ ቤት ገላውኡን ብዙሓት ዕስሌታት ጽንጽያ ኸልቢ መጹ። ኣብ ኩላ ሃገር ግብጺ ድማ እታ ምድሪ ብጽንጽያ ኸልቢ ተበላሸወት። |