Exodus 8:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ነታ ህዝበይ ዚነብረላ ምድሪ ጎሼን ከጥፍኣ እየ፣ ዕስለ ጽንጽያታት ምእንቲ ኸይህሉ። ክሳብ መወዳእታ ኣነ ኣብ ማእከል ምድሪ ጐይታ ምዃነይ ክትፈልጡ ትኽእሉ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን የምድር ሁሉ አምላክ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ፥ በዚያ የውሻ ዝንብ እንዳይሆን ሕዝቤ የሚቀመጥባትን የጌሤምን ምድር እለያለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ቀን በምድር መካከል እኔ እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቅ ዘንድ፥ በዚያ የዝንብ መንጋ እንዳይሆን ሕዝቤ የሚቀመጥባትን የጌሤምን ምድር እለያለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም፦ “እንዲህ ማድረግ ተገቢ አይደለም ለጌታ አምላካችን የግብፃውያንን ርኩሰት እንሰዋለንና፤ እነሆ እኛ የግብፃውያንን ርኩሰት በፊታቸው ብንሠዋ በድንጋይ አይወግሩንምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ጋላስ ታ አሳይ በተ ግዲደ ደእያ ጎሸና ጋድያን ኡዱንጺ ኩመናዳን ታን ተኣደ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ሻካና፤ ታን መና ጎዳይ፥ ሀ ጋድያ ኡባን ደእያዋ ኔን ሄዋን ኤራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he gallassi ta Asay bete gidiide de'iyaa Goshena gadiyaan uduns's'ii kumenaadan taani te'aade, unttunttu biittaa shaakana; Taani Med'inaa Goday, ha gadiyaa ubbaan de'iyaawaa neeni hewaan erana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin tani GODAY ha biittan dizayssa neni erana mala he gallas ta asay diza Geeseme biittan boxey gakkontta mala tani teqqada istta biittaa naagana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታኒ ጎዳይ ሃ ቢታን ዲዛይሳ ኔኒ ኤራና ማላ ሄ ጋላስ ታ ኣሳይ ዲዛ ጌሴሜ ቢታን ቦጼይ ጋኮንታ ማላ ታኒ ቴቃዳ ኢስታ ቢታ ናጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ጋላስ ታ አሳይ ደእያ ጌሳመ ቢታን ኡዱንፀይ ዶናዳ ኤንታ ተቃዳ አሻና። ታኒ ጎዳይ፥ ሄ ዎደ ሀ ቢታን ታኒ ጎዳይ ኦይሳ ኔኒ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he gallas ta asay de7iya Geesame biittan udunxey doonada enta teqada ashshana. Taani Goday, He wode ha biittan taani Goday ootheysa neeni erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በዚያች ዕለት ግን ሕዝቤ የሚኖርባትን የጌሤምን ምድር የተለየች አደርጋታለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) በዚህች ምድር እንዳለሁ ታውቅ ዘንድ የዝንብ መንጋ በዚያ አይኖርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በዚህ ምድር መካከል እኔ እግዚአብሔር መገኘቴን ታውቅ ዘንድ በዚያን ቀን ሕዝቤ የሚኖርባትን የጌሴምን ምድር ከዝንቦቹ መንጋ ነጻ አድርጌ እለያታለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣነ እግዚኣብሄር ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ኸም ዘለኹ ምእንቲ ኽትፈልጥ፥ ነታ ህዝበይ ዝነብሩላ ምድሪ ጌሴም ክፈልያ እየ፤ ዕስለ ፅንፅያ ዘይብላውን ክገብራ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣነ እግዚኣብሄር ኣብ ማእከል ምድሪ ምዃነይ ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ነታ ህዝበይ ዝነብረላ ምድሪ ጎሴን ጽንጽያ ኼልቢ ዜብላ ገይረ ኽፈልያ እየ። |