Exodus 8:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ነታ ህዝበይ ዚነብረላ ምድሪ ጎሼን ከጥፍኣ እየ፣ ዕስለ ጽንጽያታት ምእንቲ ኸይህሉ። ክሳብ መወዳእታ ኣነ ኣብ ማእከል ምድሪ ጐይታ ምዃነይ ክትፈልጡ ትኽእሉ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን የም​ድር ሁሉ አም​ላክ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆንሁ ታውቅ ዘንድ፥ በዚያ የውሻ ዝንብ እን​ዳ​ይ​ሆን ሕዝቤ የሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ትን የጌ​ሤ​ምን ምድር እለ​ያ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ቀን በምድር መካከል እኔ እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቅ ዘንድ፥ በዚያ የዝንብ መንጋ እንዳይሆን ሕዝቤ የሚቀመጥባትን የጌሤምን ምድር እለያለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም፦ “እንዲህ ማድረግ ተገቢ አይደለም ለጌታ አምላካችን የግብፃውያንን ርኩሰት እንሰዋለንና፤ እነሆ እኛ የግብፃውያንን ርኩሰት በፊታቸው ብንሠዋ በድንጋይ አይወግሩንምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሄ ጋላስ ታ አሳይ በተ ግዲደ ደእያ ጎሸና ጋድያን ኡዱንጺ ኩመናዳን ታን ተኣደ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ሻካና፤ ታን መና ጎዳይ፥ ሀ ጋድያ ኡባን ደእያዋ ኔን ሄዋን ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin he gallassi ta Asay bete gidiide de'iyaa Goshena gadiyaan uduns's'ii kumenaadan taani te'aade, unttunttu biittaa shaakana; Taani Med'inaa Goday, ha gadiyaa ubbaan de'iyaawaa neeni hewaan erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin tani GODAY ha biittan dizayssa neni erana mala he gallas ta asay diza Geeseme biittan boxey gakkontta mala tani teqqada istta biittaa naagana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ታኒ ጎዳይ ሃ ቢታን ዲዛይሳ ኔኒ ኤራና ማላ ሄ ጋላስ ታ ኣሳይ ዲዛ ጌሴሜ ቢታን ቦጼይ ጋኮንታ ማላ ታኒ ቴቃዳ ኢስታ ቢታ ናጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሄ ጋላስ ታ አሳይ ደእያ ጌሳመ ቢታን ኡዱንፀይ ዶናዳ ኤንታ ተቃዳ አሻና። ታኒ ጎዳይ፥ ሄ ዎደ ሀ ቢታን ታኒ ጎዳይ ኦይሳ ኔኒ ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin he gallas ta asay de7iya Geesame biittan udunxey doonada enta teqada ashshana. Taani Goday, He wode ha biittan taani Goday ootheysa neeni erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በዚያች ዕለት ግን ሕዝቤ የሚኖርባትን የጌሤምን ምድር የተለየች አደርጋታለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) በዚህች ምድር እንዳለሁ ታውቅ ዘንድ የዝንብ መንጋ በዚያ አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በዚህ ምድር መካከል እኔ እግዚአብሔር መገኘቴን ታውቅ ዘንድ በዚያን ቀን ሕዝቤ የሚኖርባትን የጌሴምን ምድር ከዝንቦቹ መንጋ ነጻ አድርጌ እለያታለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣነ እግዚኣብሄር ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ኸም ዘለኹ ምእንቲ ኽትፈልጥ፥ ነታ ህዝበይ ዝነብሩላ ምድሪ ጌሴም ክፈልያ እየ፤ ዕስለ ፅንፅያ ዘይብላውን ክገብራ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣነ እግዚኣብሄር ኣብ ማእከል ምድሪ ምዃነይ ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ነታ ህዝበይ ዝነብረላ ምድሪ ጎሴን ጽንጽያ ኼልቢ ዜብላ ገይረ ኽፈልያ እየ።