Exodus 8:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣስማተኛታት ድማ ንፈርኦን፡ እዚኣ ኣጻብዕቲ ኣምላኽ እያ፡ በልዎ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጠን​ቋ​ዮ​ችም ፈር​ዖ​ንን፥ “ይህስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጣት ነው” አሉት፤ የፈ​ር​ዖን ልብ ግን ጸና፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ተና​ገረ አል​ሰ​ማ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠንቋዮችም ፈርዖንን። ይህስ የእግዚአብሔር ጣት ነው አሉት፤ የፈርዖን ልብ ግን ጸና፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሕዝቤና በሕዝብህ መካከል ልዩነት አደርጋለሁ፤ ይህም ምልክት ነገ ይሆናል።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሻሬቻቱ ካትያ፥ “ሀዌ ጾሳ ኦሱዋ” ያጌድኖ። ሽን ካትያ ዎዛናይ ዶንጭሌዳ፤ ጾሳይ ጌዳዋዳንካ፥ እ ኡንቱንቱ ኦድያዋ ስሰናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shareechchatuu kaatiyaa, «Hawe S'oossaa oosuwaa» yaageeddino. Shin kaatiyaa wozanay donc'c'ileedda; S'oossay geeddawaadankka, I unttunttu odiyaawaa sisennan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Marotikka kawozas, «Hayssi Xoossa oosokko!» gida. Gido attiin kawoza wozinay minnides; GODAY gida malakka izi istti yootizayssa siyontta ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማሮቲካ ካዎዛስ፥ «ሃይሲ ጾሳ ኦሶኮ!» ጊዳ። ጊዶ ኣቲን ካዎዛ ዎዚናይ ሚኒዴስ፤ ጎዳይ ጊዳ ማላካ ኢዚ ኢስቲ ዮቲዛይሳ ሲዮንታ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማሮት ካዋኮ፥ “ሀይስ ፆሳ ኦሶ” ያግዶሶና። ሽን ካዋ ዎዛናይ ሙምስ። ጎዳይ ግዳይሳ መላ እ ኤንታና ስኦና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maroti kawako, “Haysi Xoossaa ooso” yaagidosona. Shin kawa wozanay muumis. Goday gidaysa mela I entana si7onna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አስማተኞቹም ፈርዖንን፣ “ይህ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ጣት ነው” አሉት፤ ነገር ግን የፈርዖን ልብ ደንድኖ ስለ ነበር፣ ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተናገረው አልሰማቸው አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አስማተኞቹም “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው!” ብለው ለንጉሡ ነገሩት፤ ንጉሡ ግን ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረውም ሙሴንና አሮንን መስማት አልፈለገም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣስማተኛታት ድማ ንፈርዖን “እዙይስ ኣፃብዕቲ እግዚኣብሄር እዩ” በልዎ፤ ልቢ ፈርዖን ግና ተረረ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎውን ንሙሴን ንኣሮንን ኣይሰምዖምን።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ጠንቆልቲ ድማ ንፈርኦን እዚኣ ኣጻብዕ ኣምላኽ እያ በልዎ። ልቢ ፈርኦን ግና ተረረ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኸኣ ኣይሰምዖምን።