Exodus 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣስማተኛታት ድማ ንፈርኦን፡ እዚኣ ኣጻብዕቲ ኣምላኽ እያ፡ በልዎ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጠንቋዮችም ፈርዖንን፥ “ይህስ የእግዚአብሔር ጣት ነው” አሉት፤ የፈርዖን ልብ ግን ጸና፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጠንቋዮችም ፈርዖንን። ይህስ የእግዚአብሔር ጣት ነው አሉት፤ የፈርዖን ልብ ግን ጸና፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕዝቤና በሕዝብህ መካከል ልዩነት አደርጋለሁ፤ ይህም ምልክት ነገ ይሆናል።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻሬቻቱ ካትያ፥ “ሀዌ ጾሳ ኦሱዋ” ያጌድኖ። ሽን ካትያ ዎዛናይ ዶንጭሌዳ፤ ጾሳይ ጌዳዋዳንካ፥ እ ኡንቱንቱ ኦድያዋ ስሰናን እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shareechchatuu kaatiyaa, «Hawe S'oossaa oosuwaa» yaageeddino. Shin kaatiyaa wozanay donc'c'ileedda; S'oossay geeddawaadankka, I unttunttu odiyaawaa sisennan is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Marotikka kawozas, «Hayssi Xoossa oosokko!» gida. Gido attiin kawoza wozinay minnides; GODAY gida malakka izi istti yootizayssa siyontta ixxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማሮቲካ ካዎዛስ፥ «ሃይሲ ጾሳ ኦሶኮ!» ጊዳ። ጊዶ ኣቲን ካዎዛ ዎዚናይ ሚኒዴስ፤ ጎዳይ ጊዳ ማላካ ኢዚ ኢስቲ ዮቲዛይሳ ሲዮንታ ኢጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማሮት ካዋኮ፥ “ሀይስ ፆሳ ኦሶ” ያግዶሶና። ሽን ካዋ ዎዛናይ ሙምስ። ጎዳይ ግዳይሳ መላ እ ኤንታና ስኦና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maroti kawako, “Haysi Xoossaa ooso” yaagidosona. Shin kawa wozanay muumis. Goday gidaysa mela I entana si7onna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አስማተኞቹም ፈርዖንን፣ “ይህ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ጣት ነው” አሉት፤ ነገር ግን የፈርዖን ልብ ደንድኖ ስለ ነበር፣ ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተናገረው አልሰማቸው አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አስማተኞቹም “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው!” ብለው ለንጉሡ ነገሩት፤ ንጉሡ ግን ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረውም ሙሴንና አሮንን መስማት አልፈለገም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣስማተኛታት ድማ ንፈርዖን “እዙይስ ኣፃብዕቲ እግዚኣብሄር እዩ” በልዎ፤ ልቢ ፈርዖን ግና ተረረ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎውን ንሙሴን ንኣሮንን ኣይሰምዖምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ጠንቆልቲ ድማ ንፈርኦን እዚኣ ኣጻብዕ ኣምላኽ እያ በልዎ። ልቢ ፈርኦን ግና ተረረ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኸኣ ኣይሰምዖምን። |