Exodus 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ገበሩ፤ ኣሮን ኢዱ ብበትሩ ዘርጊሑ ንሓመድ ምድሪ ወቒዑ፡ ኣብ ሰብን እንስሳን ቁማል ኰነ። ኩሉ ሓመድ እታ ሃገር ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ቁማል ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም እጁን ዘረጋ፤ በበትሩም የምድሩን ትቢያ መታው፤ በሰውና በእንስሳም ላይ ቅማል ሆነ፤ በግብፅ ሀገር ሁሉ የምድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁም አደረጉ፤ አሮንም እጁን ዘረጋ፥ በበትሩም የምድሩን ትቢያ መታው፥ በሰውና በእንስሳም ላይ ቅማል ሆነ፤ በግብፅ አገር ሁሉ የምድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቤን ባትለቅቅ፥ እነሆ በአንተ ላይ፥ በአገልጋዮችህ ላይ፤ በሕዝብህ ላይ፥ በቤቶችህም ላይ የዝንብ መንጋ እልካለሁ፤ የግብፃውያንም ቤቶች፥ የቆሙባትም ምድር ሁሉ በዝንብ መንጋ ይሞላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱቱ ሄዋዳን ኦድኖ፤ አሮነ ጻምኣ ኦይቂደ ባረ ኩሽያ ምጪደ፤ ባረ ጻምአን ቢታ ባና ሾጭና አሳነ፥ መህያ ቦላ ጩቻይ ዬዳ። ግብጼ ጋድያን ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ባና ኡባይ ጩቻ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuttu hewaadan ootseeddino; Aaroone s'am"aa oyk'k'iide bare kushiyaa mic'c'iidde; bare s'am"an biittaa baana shoc'ina asaanne, mehiyaa bolla c'uuchchay yeedda. Gibs'e gadiyaan ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, baana ubbay c'uuchchaa kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti hessaththo ooththida; Aarooney ba guufe ekkidi guufezara biitta gudullaa shociin asanne mehe ubbaa bolla cuuchchi kezides. Gibxe biittan ha gaxappe heni gaxa gakkanaas gudullay wuri cuuch gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ ሄሳ ኦዳ፤ ኣሮኔይ ባ ጉፌ ኤኪዲ ጉፌዛራ ቢታ ጉዱላ ሾጪን ኣሳኔ ሜሄ ኡባ ቦላ ጩቺ ኬዚዴስ። ጊብጼ ቢታን ሃ ጋጻፔ ሄኒ ጋጻ ጋካናስ ጉዱላይ ዉሪ ጩች ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኪተትዳይሳዳ ኦዶሶና። አሮን ፃምአራ ቢታ ባና ሾጭስ። ግብፀን ደእያ ባና ኡባይ ቦፀ ላመትድ መህያነ አሳ ማእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kiitetidaysada oothidosona. Aaroni xam7ara biitta baana shocis. Gibxen de7iya baana ubbay boxe laametidi mehiyanne asaa ma7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፣ አሮን በትሩን እንደ ያዘ እጁን ሲዘረጋና የምድሩን ትቢያ ሲመታ፣ በግብፅ ምድር ያለው ትቢያ ሁሉ ተናካሽ ትንኝ ሆነ። ሰውንም ሆነ እንስሳውን ተናካሽ ትንኝ ወረረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደተባሉትም አደረጉ፤ አሮንም እጁን ዘርግቶ በበትሩ የምድሩን ትቢያ መታ፤ በግብጽ አገር ያለውም ትቢያ ሁሉ ወደ ተናካሽ ትንኝነት ተለወጠ፤ ሰዎችንና እንስሶችንም ሁሉ ሸፈነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡ ኸዓ ገበሩ። ኣሮን ኢዱ ዘርጊሑ ነቲ ሓመድ ብበትሩ ወቕዖ፤ ንሰብን ንኸብትን ድማ ቃርማ ወረሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምኡ ኸኣ ገበሩ። ኣሮን ኢዱ ምስ በትሩ ዘርጊሑ ነቲ ደበቑቦቛ ምድሪ መቕዖ፡ ናብ ሰብን ናብ ማልን ድማ ጻጹት ኮነ። ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኸኣ ኹሉ ደበቑበቋ ጻጹት ኮነ። |