Exodus 8:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ገበሩ፤ ኣሮን ኢዱ ብበትሩ ዘርጊሑ ንሓመድ ምድሪ ወቒዑ፡ ኣብ ሰብን እንስሳን ቁማል ኰነ። ኩሉ ሓመድ እታ ሃገር ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ቁማል ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሮ​ንም እጁን ዘረጋ፤ በበ​ት​ሩም የም​ድ​ሩን ትቢያ መታው፤ በሰ​ውና በእ​ን​ስ​ሳም ላይ ቅማል ሆነ፤ በግ​ብፅ ሀገር ሁሉ የም​ድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁም አደረጉ፤ አሮንም እጁን ዘረጋ፥ በበትሩም የምድሩን ትቢያ መታው፥ በሰውና በእንስሳም ላይ ቅማል ሆነ፤ በግብፅ አገር ሁሉ የምድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቤን ባትለቅቅ፥ እነሆ በአንተ ላይ፥ በአገልጋዮችህ ላይ፤ በሕዝብህ ላይ፥ በቤቶችህም ላይ የዝንብ መንጋ እልካለሁ፤ የግብፃውያንም ቤቶች፥ የቆሙባትም ምድር ሁሉ በዝንብ መንጋ ይሞላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱቱ ሄዋዳን ኦድኖ፤ አሮነ ጻምኣ ኦይቂደ ባረ ኩሽያ ምጪደ፤ ባረ ጻምአን ቢታ ባና ሾጭና አሳነ፥ መህያ ቦላ ጩቻይ ዬዳ። ግብጼ ጋድያን ሀ ጋጻፐ ያ ጋጻ ጋካናዉ፥ ባና ኡባይ ጩቻ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuttu hewaadan ootseeddino; Aaroone s'am"aa oyk'k'iide bare kushiyaa mic'c'iidde; bare s'am"an biittaa baana shoc'ina asaanne, mehiyaa bolla c'uuchchay yeedda. Gibs'e gadiyaan ha gas'aappe ya gas'aa gakkanaw, baana ubbay c'uuchchaa kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin istti hessaththo ooththida; Aarooney ba guufe ekkidi guufezara biitta gudullaa shociin asanne mehe ubbaa bolla cuuchchi kezides. Gibxe biittan ha gaxappe heni gaxa gakkanaas gudullay wuri cuuch gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢስቲ ሄሳ ኦዳ፤ ኣሮኔይ ባ ጉፌ ኤኪዲ ጉፌዛራ ቢታ ጉዱላ ሾጪን ኣሳኔ ሜሄ ኡባ ቦላ ጩቺ ኬዚዴስ። ጊብጼ ቢታን ሃ ጋጻፔ ሄኒ ጋጻ ጋካናስ ጉዱላይ ዉሪ ጩች ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኪተትዳይሳዳ ኦዶሶና። አሮን ፃምአራ ቢታ ባና ሾጭስ። ግብፀን ደእያ ባና ኡባይ ቦፀ ላመትድ መህያነ አሳ ማእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kiitetidaysada oothidosona. Aaroni xam7ara biitta baana shocis. Gibxen de7iya baana ubbay boxe laametidi mehiyanne asaa ma7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፣ አሮን በትሩን እንደ ያዘ እጁን ሲዘረጋና የምድሩን ትቢያ ሲመታ፣ በግብፅ ምድር ያለው ትቢያ ሁሉ ተናካሽ ትንኝ ሆነ። ሰውንም ሆነ እንስሳውን ተናካሽ ትንኝ ወረረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደተባሉትም አደረጉ፤ አሮንም እጁን ዘርግቶ በበትሩ የምድሩን ትቢያ መታ፤ በግብጽ አገር ያለውም ትቢያ ሁሉ ወደ ተናካሽ ትንኝነት ተለወጠ፤ ሰዎችንና እንስሶችንም ሁሉ ሸፈነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡ ኸዓ ገበሩ። ኣሮን ኢዱ ዘርጊሑ ነቲ ሓመድ ብበትሩ ወቕዖ፤ ንሰብን ንኸብትን ድማ ቃርማ ወረሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምኡ ኸኣ ገበሩ። ኣሮን ኢዱ ምስ በትሩ ዘርጊሑ ነቲ ደበቑቦቛ ምድሪ መቕዖ፡ ናብ ሰብን ናብ ማልን ድማ ጻጹት ኮነ። ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኸኣ ኹሉ ደበቑበቋ ጻጹት ኮነ።