Exodus 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ንኣሮን ንገሮ፡ በትርኻ ዘርጊሕካ ኣብ ምድሪ ግብጺ ቁማል ምእንቲ ኺኸውን፡ ሓመድ እታ ምድሪ ወቕዓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “አሮንን፦ ‘በትርህን በእጅህ ዘርጋ፤ የምድሩንም ትቢያ ምታ’ በለው፤ ቅማልም በግብፅ ሀገር ሁሉ በሰውና በእንስሳ ላይ ይወጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። አሮንን። በትርህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ቅማል እንዲሆን የምድሩን ትቢያ ምታ በለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን አለው፦ “ማልደህ ተነሣ፥ በፈርዖንም ፊት ቅረብ፤ እነሆ እርሱ ወደ ውኃ ይወርዳል፤ እንዲህም በለው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ እንዲያገለግለኝ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሳ “ኔን አሮና፥ ‘ነ ጻምኣ ምጫደ፥ ቢታ ባና ሾጫ’ ያጋደ ኦዳ። ግብጼ ቢታ ኡባን ባናይ ጩቻ ከሳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hewaappe guyyiyaan, Musa «Neeni Aaroona, ‹Ne s'am"aa mic'c'aade, biittaa baana shoc'a› yaagaade oda. Gibs'e biittaa ubbaan baanay c'uuchchaa kessanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY Muse, «Neni Aaroones, ‹Ne guufezara, biitta gudulla shoca› ga; izi shocikko Gibxe biitta ubbaan gudullay cuuch gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሙሴ፥ «ኔኒ ኣሮኔስ፥ ‹ኔ ጉፌዛራ፥ ቢታ ጉዱላ ሾጫ› ጋ፤ ኢዚ ሾጪኮ ጊብጼ ቢታ ኡባን ጉዱላይ ጩች ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰኮ “አሮን ባ ፃምአ ደንድ ቢታ ባና ሾጫና መላ ኦዳ። ግብፀ ቢታ ኡባን ደእያ ባናይ ቦፀ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday Museko “Aaroni ba xam7a denthidi biitta baana shocana mela oda. Gibxe biitta ubban de7iya baanay boxe gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “አሮንን ‘በትርህን ሰንዝረህ የምድርን ትቢያ ምታ’ በለው፤ ከዚያም በግብፅ ምድር ያለው ትቢያ ሁሉ ተናካሽ ትንኝ ይሆናል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን “የምድሩን ትቢያ በበትሩ እንዲመታ ለአሮን ንገረው፤ በግብጽም አገር ሁሉ ትቢያው ወደ ተናካሽ ትንኝነት ይለወጣል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ንኣሮን፥ ‘በትርኻ ዘርግሕ፤ ነቲ ሓመድ ምድሪ ውቕዓዮ፤ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ድማ ቓርማ ክኸውን እዩ’ ኢልካ ንገሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ንኣሮንን፡ በትርኻን ዘርግሕ ነቲ ደበቑበቛ ምድሪ ውቕዓዮ፡ ኣብ ኩላ ምድሪ ግብጺ ድማ ጻጹት ኪኸውን እዩ በሎ። |