Exodus 7:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ጠንቈልቲ ግብጺ ድማ ብጥንቆላኦም ከምኡ ገበሩ፣ ልቢ ፈርኦን ከኣ ተረረ፣ ንሱ ኸኣ ኣይሰምዖምን። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፤ አልሰማቸውምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፥ አልሰማቸውምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽም አስማተኞች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ የፈርዖንም ልብ ጸና፥ ጌታም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ሻሬቾቱካ ባረንቱ ማሹዋን ሄዋዳን ኦድኖ፤ መና ጎዳይ ኦዴዳዋዳንካ ካትያ ዎዛናይ ዶንጭልና፥ ሙሴነ አሮነ ኦዴዳዋ ስሰናን እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e shareechchotuukka barenttu d'amaashuwan hewaadan ootseeddino; Med'inaa Goday odeeddawaadankka kaatiyaa wozanay donc'c'ilina, Musenne Aaroone odeeddawaa sisennan is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Gibxe maroti ba biittan izaththoka ooththida; GODAY yootida malakka kawoza wozinay minnida gishshas Museynne Aarooney yootidayssa siyontta ixxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጊብጼ ማሮቲ ባ ቢታን ኢዛካ ኦዳ፤ ጎዳይ ዮቲዳ ማላካ ካዎዛ ዎዚናይ ሚኒዳ ጊሻስ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ዮቲዳይሳ ሲዮንታ ኢጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ግብፀ ብታንቾት ባንታ ብታን ሄሳዳ ኦዶሶና። ጎዳይ ግዳይሳዳ ካዉዋ ዎዛናይ ሙምን፥ ሙሰይነ አሮን ኦድዳይሳ ስኦና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Gibxe bitanchoti banta bitan hessada oothidosona. Goday gidaysada kawa wozanay muumin, Museynne Aaroni odidaysa si7onna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የግብፅ አስማተኞች በድብቅ ጥበባቸው ተመሳሳይ ነገር አደረጉ፤ የፈርዖንም ልብ ደነደነ፤ ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተናገረው ሙሴንና አሮንን አልሰማቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የንጉሡ አስማተኞች በአስማታቸው እንደዚሁ አደረጉ፤ ንጉሡም ልቡን በማደንደን ጸና፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረውም ንጉሡ ሙሴንና አሮንን ማዳመጥ እምቢ አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣስማተኛታት ግብፂ ድማ ብስራዮም ከምኡ ገበሩ። ልቢ ፈርዖን ግና ተረረ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ኣይሰምዖምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ጠንቆልቲ ግብጺ ድማ ብስራዮም ከምኡ ገበሩ። ልቢ ፈርኦን ከኣ ተረረ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ድማ ኣይሰምዖምን። |