Exodus 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ዝእዝዘኩም ዘበለ ዅሉ ክትዛረቡ ኣሎኩም። ኣሮን ሓውኻ ድማ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሩ ክሰዶም ንፈርኦን ይዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያዘ​ዝ​ሁ​ህን ነገር ሁሉ አንተ ትነ​ግ​ረ​ዋ​ለህ፤ ወን​ድ​ም​ህም አሮን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ከሀ​ገሩ ይለ​ቅቅ ዘንድ ለፈ​ር​ዖን ይን​ገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያዘዝሁህን ነገር ሁሉ አንተ ትነግረዋለህ፤ ወንድምህም አሮን የእስራኤልን ልጆች ከአገሩ ይለቅቅ ዘንድ ከፈርዖን ጋር ይናገራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ ያዘዝሁህን ሁሉ ትነግረዋለህ፤ ወንድምህም አሮን የእስራኤልን ልጆች ከአገሩ እንዲለቅ ፈርዖንን ይነግረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኔና አዛዜዳ ኡባ ኔን አዉ ኦዳሳ፤ ነ እሻ አሮነ እስራኤላቱዋ ባረ ጋድያፐ ከስ የዳና ማላ፥ ካትያዉ ኦዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani neena azazeedda ubbaa neeni aw odaasa; ne ishaa Aaroone Israa'eelatuwaa bare gadiyaappe kessi yeddana mala, kaatiyaw odee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) tani nena azazidayssa ubbaa ne isha Aaroones yootandassa; kawozi Isra7eele nayta ba biittafe kessi yeddana mala izi yootana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኔ ኢሻ ኣሮኔስ ዮታንዳሳ፤ ካዎዚ ኢስራኤሌ ናይታ ባ ቢታፌ ኬሲ ዬዳና ማላ ኢዚ ዮታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነና ኪትዳ ኪታ ኡባ አሮናስ ኦዳ። እ፥ እስራኤለታ ባ ቢታፈ ከስ የዳና መላ ካዋስ ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani nena kiitida kiita ubbaa Aaronas oda. I, Isra7eeleta ba biittafe kessi yeddana mela kawas odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ የማዝህን ሁሉ ትናገራለህ፤ ወንድምህ አሮንም እስራኤላውያንን ከአገሩ እንዲወጡ ይለቅቃቸው ዘንድ ለፈርዖን ይነግረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ የማዝህን ሁሉ ለአሮን ንገረው፤ እርሱም ከአገሩ እንዲወጡ እስራኤላውያንን ይለቅ ዘንድ ለንጉሡ ይነግረዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ እቲ ኵሉ ዝእዝዘካ ዘለኹ ንገሮ፤ ኣሮን ሓውካ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገሩ ኽሰዶም ንፈርዖን ይንገሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ኣቲ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ኹሉ ነግር፡ ኣሮን ሓውካ ኸኣ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሩ ይውጽኡ ኺሓድጎም፡ ንፈርኦን ይንገሮ።