Exodus 7:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ በዚ ኽትፈልጡ ኢኹም፡ እንሆ፡ በታ ኣብ ኢደይ ዘላ በትሪ ነቲ ኣብ ፈለግ ኣባይ ዘሎ ማያት ክሃርሞ እየ፡ ናብ ደም ድማ ኪቕየሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ በዚህ ታውቃለህ፤ እነሆ፥ እኔ የወንዙን ውኃ በእጄ ባለችው በትር እመታለሁ፤ ውኃውም ወደ ደም ይለወጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ በዚህ ታውቃለህ፤ እነሆ እኔ የወንዙን ውኃ በእጄ ባለችው በትር እመታለሁ፥ ውኃውም ተለውጦ ደም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ ጌታ እንደሆንሁ በዚህ ታውቃለህ፤ እነሆ እኔ በዓባይ ወንዝ ያለውን ውኃ በእጄ ባለው በትር እመታለሁ፥ ወደ ደምም ይለወጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ታን መና ጎዳ ግድያዋ ኔን ሀዋን ኤራና። ታን ናይለ ሻፋ ሃ ታ ኩሽያን ደእያ ጻምአን ሾጭና ሃይ ሱዉ ላመታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, Taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa neeni hawaan erana. Taani Nayle Shaafaa haatsaa ta kushiyaan de'iyaa s'am"an shoc'ina haatsay suutsaw laamettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani GODAA gididayssa neni hayssan erana» gides. Tani Abbaye shaafa haaththaa ta kushen diza guufezan shocikko haaththay suuththan laamettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኔኒ ሃይሳን ኤራና» ጊዴስ። ታኒ ኣባዬ ሻፋ ሃ ታ ኩሼን ዲዛ ጉፌዛን ሾጪኮ ሃይ ሱን ላሜታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ እ፥ ጎዳ ግደይሳ እ ኦያባን ኔኒ ኤራና። ታኒ ናይለ ሻፋ ሃ ታ ኩሸን ደእያ ፃምአን ሾጭኮ ሃይ ሱ ላመታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, I, Godaa gideysa I oothiyaban neeni erana. Taani Nayle Shaafa haatha ta kushen de7iya xam7an shociko haathay suuthi laametana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለው ይህ ነው፤ “እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ሆንሁ በዚህ ታውቃለህ፤ እይ በዚህች በእጄ በያዝኋት በትር የአባይን ውሃ እመታለሁ፤ ወደ ደምም ይለወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን በሚያደርገው ነገር የእግዚአብሔርን ማንነት በግድ ታውቃለህ፤ እነሆ፥ እኔ በዚህ በትር የአባይን ወንዝ ውሃ እመታለሁ፤ ውሃውም ወደ ደም ይለወጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ በዙይ ክትፈልጥ ኢኻ፦ እንሆ ኣነ በዛ ኣብ ኢደይ ዘላ በትሪ ነቲ ኣብ ሩባ ዘሎ ማይ ክወቕዖ እየ። እቲ ማይ ድማ ናብ ደም ክልወጥ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ በዚ ኽትፈልጥ ኢኻ፡ እንሆ ኣነ በዛ ኣብ ኢደይ ዘላ በትሪ ነቲ ኣብ ርባ ዘሎ ማይ ክወቕዖ እየ። ንሱ ድማ ናብ ደም ኪልወጥ እዩ። |