Exodus 7:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ድማ ከምዚ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን፡ ህዝበይ ኣብ በረኻ ምእንቲ ኼገልግሉኒ፡ ይንቀሳቐሱ፡ ክብለኩም ናባኻትኩም ልኢኹለይ። እንሆ ድማ ክሳዕ ሕጂ ኣይሰማዕኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ትለ​ዋ​ለህ፦ ‘የዕ​ብ​ራ​ው​ያን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ በም​ድረ በዳ እን​ዲ​ያ​መ​ል​ኩኝ ሕዝ​ቤን ልቀቅ’ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነ​ሆም፥ እስከ ዛሬ አል​ሰ​ማ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ትለዋለህ። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር። በምድረ በዳ እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆም እስከ ዛሬ አልሰማህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ትለዋለህ፦ ‘ጌታ የዕብራውያን አምላክ፦ በምድረ በዳ እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ፥ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆ አንተ እስከ ዛሬ አልሰማህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን አ፥ ‘መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና፥ መላ ቢታን ታዉ ጎይናና ማላ፥ ታ አሳ የዳ ያጊደ፥ ታና ኔኮ ኪቴዳ፤ ሽን ሀኖ ጋካናዉ ኔን ስሳበይካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni Aa, ‹Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena, mela biittaan taw goynnana mala, ta asaa yedda yaagiide, taana neekko kiitteedda; shin hanno gakkanaw neeni sisabeykka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni iza, ‹GODAA Ibraaweta Xoossay nena, «Bazzon taas goynnana mala ta asaa yedda» giidi tana neekko kiittides shin hanno gakkanaas neni ero gabeekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢዛ፥ ‹ጎዳ ኢብራዌታ ጾሳይ ኔና፥ «ባዞን ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ» ጊዲ ታና ኔኮ ኪቲዴስ ሺን ሃኖ ጋካናስ ኔኒ ኤሮ ጋቤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያኮ፥ ‘ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ታ አሳይ መላ ቢታን ታዉ ጎይናና መላ የዳ’ ያግድ ታና ኔኮ ኪትስ። ሽን ኔኒ ሀኖ ጋካናዉ እፃዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyako, ‘Goday, Ibraaweta Xoossay ta asay mela biittan taw goyinnana mela yedda’ yaagidi tana neeko kiittis. Shin neeni hanno gakanaw ixadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ በለው፤ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) “ሕዝቤ በምድረ በዳ ያመልኩኝ ዘንድ እንዲሄዱ ልቀቃቸው” ብዬ እንድነግርህ ላከኝ፤ አንተ ግን እስካሁን ድረስ እሺ አላልህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም በለው፥ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር በበረሓ ያገለግሉት ዘንድ ሕዝቡን እንድትለቅ እንድነግርህ ወደ አንተ ልኮኛል፤ አንተ ግን እስከ ዛሬ እምቢ ብለሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኸዓ ንፈርዖን ከምዙይ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዕብራውያን፥ ንህዝበይ ኣብ ምድረ በዳ ኸገልግሉኒ ክኸዱ ስደዶም፤ ክብለካ ናባኻ ለኣኸኒ፤ እንሆ ድማ ኽሳዕ ሕዚ ኣይሰማዕኻን።
Amharic Tigrinya 2011 በሎ ኸኣ እግዚኣኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን፡ ንህዝበይ ኣብ በረኻ ኸገልግሉኒ ሕደጎም፡ እንሆ ድማ፡ ክሳዕ ሕጂ ኣይሰማዕካን፡ ኢሉ ናባኻ ለኣኸኒ።