Exodus 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ድማ ከምዚ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን፡ ህዝበይ ኣብ በረኻ ምእንቲ ኼገልግሉኒ፡ ይንቀሳቐሱ፡ ክብለኩም ናባኻትኩም ልኢኹለይ። እንሆ ድማ ክሳዕ ሕጂ ኣይሰማዕኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ትለዋለህ፦ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር፦ በምድረ በዳ እንዲያመልኩኝ ሕዝቤን ልቀቅ’ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆም፥ እስከ ዛሬ አልሰማህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ትለዋለህ። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር። በምድረ በዳ እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆም እስከ ዛሬ አልሰማህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ትለዋለህ፦ ‘ጌታ የዕብራውያን አምላክ፦ በምድረ በዳ እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ፥ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆ አንተ እስከ ዛሬ አልሰማህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን አ፥ ‘መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና፥ መላ ቢታን ታዉ ጎይናና ማላ፥ ታ አሳ የዳ ያጊደ፥ ታና ኔኮ ኪቴዳ፤ ሽን ሀኖ ጋካናዉ ኔን ስሳበይካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Aa, ‹Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena, mela biittaan taw goynnana mala, ta asaa yedda yaagiide, taana neekko kiitteedda; shin hanno gakkanaw neeni sisabeykka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni iza, ‹GODAA Ibraaweta Xoossay nena, «Bazzon taas goynnana mala ta asaa yedda» giidi tana neekko kiittides shin hanno gakkanaas neni ero gabeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዛ፥ ‹ጎዳ ኢብራዌታ ጾሳይ ኔና፥ «ባዞን ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ» ጊዲ ታና ኔኮ ኪቲዴስ ሺን ሃኖ ጋካናስ ኔኒ ኤሮ ጋቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያኮ፥ ‘ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ታ አሳይ መላ ቢታን ታዉ ጎይናና መላ የዳ’ ያግድ ታና ኔኮ ኪትስ። ሽን ኔኒ ሀኖ ጋካናዉ እፃዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyako, ‘Goday, Ibraaweta Xoossay ta asay mela biittan taw goyinnana mela yedda’ yaagidi tana neeko kiittis. Shin neeni hanno gakanaw ixadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እንዲህ በለው፤ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) “ሕዝቤ በምድረ በዳ ያመልኩኝ ዘንድ እንዲሄዱ ልቀቃቸው” ብዬ እንድነግርህ ላከኝ፤ አንተ ግን እስካሁን ድረስ እሺ አላልህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም በለው፥ ‘የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር በበረሓ ያገለግሉት ዘንድ ሕዝቡን እንድትለቅ እንድነግርህ ወደ አንተ ልኮኛል፤ አንተ ግን እስከ ዛሬ እምቢ ብለሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኸዓ ንፈርዖን ከምዙይ በሎ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዕብራውያን፥ ንህዝበይ ኣብ ምድረ በዳ ኸገልግሉኒ ክኸዱ ስደዶም፤ ክብለካ ናባኻ ለኣኸኒ፤ እንሆ ድማ ኽሳዕ ሕዚ ኣይሰማዕኻን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎ ኸኣ እግዚኣኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን፡ ንህዝበይ ኣብ በረኻ ኸገልግሉኒ ሕደጎም፡ እንሆ ድማ፡ ክሳዕ ሕጂ ኣይሰማዕካን፡ ኢሉ ናባኻ ለኣኸኒ። |