Exodus 7:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንግሆ ናብ ፈርኦን ኪድ። ርኣዩ፡ ናብ ማይ ይወጽእ፤ ኣብ ገምገም ሩባ ድማ ኣንጻር ምምጻኡ ደው ክትብል ኣለካ፤ ነታ ናብ ተመን ዝተቐየረት በትሪ ድማ ኣብ ኢድካ ውሰዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማል​ደህ ወደ ፈር​ዖን ሂድ፤ እነሆ፥ ወደ ውኃ ይወ​ጣል፤ ትገ​ና​ኘ​ውም ዘንድ አንተ በወ​ንዝ ዳር ትቆ​ማ​ለህ፤ እባ​ብም ሆና የተ​ለ​ወ​ጠ​ች​ዉን በትር በእ​ጅህ ትወ​ስ​ዳ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማልደህ ወደ ፈርዖን ሂድ፤ እነሆ ወደ ውኃ ይወጣል፥ ትገናኘውም ዘንድ አንተ በወንዝ ዳር ትቆማለህ፤ እባብም ሆና የተለወጠችውን በትር በእጅህ ትወስዳለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ፈርዖን በጠዋት ሂድ፤ እነሆ ወደ ውኃ ይወጣል፥ አንተም እንድትገናኘው በወንዝ ዳር ትቆማለህ፤ ወደ እባብም የተለወጠውን በትር በእጅህ ትወስዳለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሃኮ ብያ ዎደ፥ ጉራደ ኔን አኮ ባደ አናና ጋከታናዉ ናይለ ሻፋ ዶናን ኤአ፤ ሾሻዉ ላመቴዳ ጻምኣ ኦይቃ አካደ ባ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii haatsaakko biyaa wode, guuraade neeni aakko baade aanana gaketanaw Nayle Shaafaa doonaan ee"a; shooshshaw laametteedda s'am"aa oyk'k'a akkaade ba.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) kawozi shaafa biza wode maaladora neni izakko baada izara gaaggana mala Abbaye shaafaa doonan eqqa; hee bashe shooshshan laamettida guufeza oykka ekkada ba.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ሻፋ ቢዛ ዎዴ ማላዶራ ኔኒ ኢዛኮ ባዳ ኢዛራ ጋጋና ማላ ኣባዬ ሻፋ ዶናን ኤቃ፤ ሄ ባሼ ሾሻን ላሜቲዳ ጉፌዛ ኦይካ ኤካዳ ባ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንቶ ዎንታ ጉራ ሾሽ ላመትዳ ፃምኣ ኤካዳ፥ ናይለ ሻፋ ማታን ኤቃዳ፥ ካዉዋራ ጋሄታናዉ ናጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wonto wonta guura shooshi laametida xam7aa ekada, Nayle Shaafa matan eqada, kawuwara gahetanaw naaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ውሃው በሚሄድበት ጊዜ ማልደህ ወደ ፈርዖን ሂድ፤ እንድታገኘውም በአባይ ዳር ተጠባበቅ፤ ወደ እባብ ተለውጣ የነበረችውንም በትር በእጅህ ያዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ጠዋት በማለዳ ወደ ንጉሡ ሂድ፤ ወደ ዐባይ ወንዝ ሲወርድ ወደ እባብነት የተለወጠችውን በትር ይዘህ በወንዙ ዳር ቆመህ ጠብቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ፅባሕ ንግሆ ፈርዖን ናብ ሩባ ክኸይድ እንተሎ፥ ነታ ናብ ተመን ዝተለወጠት በትሪ ብኢድካ ሒዝካ፥ ኣብቲ ገምገም ሩባ ደው ኢልካ ፅንሓዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ጽባሕ ንግሆ ናብ ፈርኦን ኪድ። እንሆ ናብ ማይ ኪወጽእ እዩ ኣሞ፡ እታ ንተመን እተለወጠት በትሪ ኣብ ኢድካ ወሲድካ ኣብ ገምገም ርባ ደው ኢልካ ተራኸቦ።