Exodus 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፣ ንሳቶም ግና ብሰንኪ ጭንቀት መንፈስን ብሰንኪ ጨካን ባርነትን ንሙሴ ኣይሰምዕዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ እነርሱ ግን ከሰውነታቸው መጨነቅ፥ ከሥራቸውም ክብደት የተነሣ ቃሉን አልሰሙትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ እነርሱ ግን ከሰውነታቸው መጨነቅ ከከባዱም ሥራ የተነሣ ቃሉን አልሰሙትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ እነርሱ ግን ከመንፈሳቸው መሰበር ከከባዱም ሥራ የተነሣ ሙሴን አልሰሙትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ሀዋ እስራኤለቶ ኦዴዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ አያናይ መኤዳ ጋሱዋንነ መቀ ባይና አይለተ ጋሱዋን አ ቃላ ስስበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse hawaa Israa'eeletoo odeedda; shin unttunttu ayaanay me"eedda gaasuwaaninne mek'etsi baynna ayiletetsaa gaasuwaan Aa k'aalaa sisibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey hessa Isra7eele naytas yootides shin istti ufays qanxxida gishshassinne iita aylleteththafe dendidayssan istta wozinay meqqida gishshas istti iza qaalaa siyibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ሄሳ ኢስራኤሌ ናይታስ ዮቲዴስ ሺን ኢስቲ ኡፋይስ ቃንጺዳ ጊሻሲኔ ኢታ ኣይሌቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስታ ዎዚናይ ሜቂዳ ጊሻስ ኢስቲ ኢዛ ቃላ ሲዪቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ሄሳ እስራኤለታስ ኦድስ፥ ሽን ኤንቲ አይለተ ኡንአፈ ደንዶይሳን ኡፋይስ ቃንፅዳ ግሾ እ ግያባ ስእቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey hessa Isra7eeletas odis, shin enti aylletetha un7afe dendoysan ufaysi qanxida gisho I giyaba si7ibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ይህን ለእስራኤላውያን ነገራቸው፤ ተስፋ ከመቍረጣቸውና ከአስከፊ እስራታቸው የተነሣ ግን አላዳመጡትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ይህን ሁሉ ለእስራኤላውያን ነገረ፤ እነርሱ ግን በወደቀባቸው ጨካኝ ጭቈና ምክንያት መንፈሳቸው ተሰብሮ ስለ ነበረ ሊያዳምጡት አልፈለጉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ፥ ንደቂ እስራኤል እዝ ዅሉ ነገሮም። ንሳቶም ግና ካብ ጭንቂ ህይወቶምን ካብ ክብደት ስራሕን ዝተልዓለ ኣይሰምዕዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ንደቂ እስራኤል ከምኡ ነገሮም። ንሳቶም ግና ካብ ጸበባ ነፍሶምን ካብ ምብርታዕ ዕዮኦምን እተላዕለ ንሙሴ ኣይሰድዕዎን። |