Exodus 6:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግብጻውያን ኣብ ባርነት ዝሕዝዎም ደቂ እስራኤልውን ምሕርቃም ሰሚዐ። ቃል ኪዳነይ ድማ ዘከርኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞ እኔ ግብፃውያን የገዙአቸውን የእስራኤልን ልጆች ልቅሶ ሰማሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አሰብሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞ እኔ ግብፃውያን የገዙአቸውን የእስራኤልን ልጆች ልቅሶ ሰማሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አሰብሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም እኔ ግብፃውያን እንዲሰሩ የሚያስገድዷቸውን የእስራኤልን ልጆች ጩኸት ሰማሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አሰብሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ግብጼ አሳቱ አይለይያ እስራኤለቱዋ ኦልያ ታን ስሳደ፥ ታ ቃላ ጫቁዋ ሀሳያድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Gibs'e asatuu ayileyiyaa Israa'eeletuwaa ooliyaa taani sisaade, ta k'aalaa c'aak'uwaa hassayaadi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Gibxe asay aylle histti waayisida Isra7eele nayta waaso siyada ta gelida caaqo qaala qoppadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጊብጼ ኣሳይ ኣይሌ ሂስቲ ዋዪሲዳ ኢስራኤሌ ናይታ ዋሶ ሲያዳ ታ ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ቆፓዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ግብፀ አሳት አይለይያ እስራኤለታ ዋሱዋ ታኒ ስአስ፤ ታ ጫቁዋካ ቆፓስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Gibxe asati aylleyiya Isra7eeleta waasuwa taani si7as; ta caaquwaka qopas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም በግብፃውያን ሥር በባርነት ሆነው ያሰሙትን የእስራኤላውያንን የሥቃይ ድምፅ ሰምቻለሁ ኪዳኔንም አስታውሻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ አሁንም ግብጻውያን ባርያዎች አድርገው የሚያስጨንቁአቸውን የእስራኤላውያንን መራራ ጩኸት ሰምቼአለሁ፤ የገባሁትንም ቃል ኪዳን አስታውሼአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ድማ፥ ግብፃውያን ባሮት ገይሮም ናይ ዝገዝእዎም ደቂ እስራኤል ብኽያት ሰሚዐ ኺዳነይ ዘከርኩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ ቁዘማ እቶም፡ ግብጻውያን ባሮት ዝገብርዎም፡ ደቂ እስራኤል ሰሚዔ፡ ኪዳነይ ዘከርኩ። |