Exodus 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ ጓኖት ዝነበሩላ ምድሪ ከነኣን፡ እታ ንግደቶም ዝገብርዋ ምድሪ ኽህቦም እውን ምሳታቶም ኪዳነይ ኣቘምኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የነበሩባትንም የከነዓንን ምድር እሰጣቸው ዘንድ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳኔን አቆምሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተሰደዱባትንም ምድር፥ የእንግድነታቸውን የከነዓንን ምድር፥ እሰጣቸው ዘንድ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳኔን አቆምሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም የከነዓንን ምድር፥ በእንግድነት ተቀምጠውበት የነበረውን የእንግድነታቸው ምድር እሰጣቸው ዘንድ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳኔን መሰረትኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታን ኡንቱንቶ ኡንቱንቱ በተ ግዲደ ደኤዳ ካናነ ጋድያ እማናዉ ታ ቃላ ጫቁዋ ኡንቱንቱና ጫቀታድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taani unttunttoo unttunttu bete gidiide de'eedda Kanaane gadiyaa immanaw ta k'aalaa c'aak'uwaa unttunttunna c'aak'k'etaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse tani isttas istti bete gididi de7ida Kanaane biittaa isttas immanaas ta isttara caaqettadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ታኒ ኢስታስ ኢስቲ ቤቴ ጊዲዲ ዴኢዳ ካናኔ ቢታ ኢስታስ ኢማናስ ታ ኢስታራ ጫቄታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ታኒ ኤንቲ በተተን ደእዳ ካናነ ቢታ እማና ጋዳ ኤንታራ ጫቃስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi taani enti betetethan de7ida Kanaane biitta immana gada entara caaqas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእንግድነት የሚኖሩባትን የከነዓንን ምድር እንድሰጣቸው ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ገብቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ስደተኞች ሆነው የሚኖሩባትን የከነዓንን ምድር ላወርሳቸው ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ገባሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ስደተኛታት ኮይኖም ተቐሚጦምላ ዝነበሩ ምድሪ ከነዓን ክህቦም ኪዳን ኣትየሎም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ተሰዲዶምዋ ዝነበሩ ምድሪ ስደቶም፡ ሃገር ከነኣን ክህቦም ምሳታቶም ኪዳነይ ኣቖምኩ። |