Exodus 6:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንሙሴ ተዛሪቡ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ፡ እዚ ዝብለካ ዅሉ ትዛረቦ ኣለኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሙሴን፥ “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር” ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር ብሎ ተናገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እኔ ጌታ ነኝ፤ ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን እኔ የምነግርህን ሁሉ ንገረው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን መና ጎዳ፤ ታን ነዉ ኦድያዋ ኡባ ኔን ግብጼ ካትያዉ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani Med'inaa Godaa; Taani new odiyaawaa ubbaa neeni Gibs'e kaatiyaw oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani GODAA; tani nees yootizayssa ubbaa neni Gibxe kawaas yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ኔስ ዮቲዛይሳ ኡባ ኔኒ ጊብጼ ካዋስ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ነዉ ኦድያባ ኡባ ግብፀ ካዋስ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani Godaa; taani new odiyaba ubbaa Gibxe kawas oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ አለው፤ “እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ የነገርሁህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገረው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣነ እግዚኣብሄር እየ፤ እዝ ዅሉ ኣነ ዝዛረበካ፥ ንንጉስ ግብፂ ፈርዖን ንገሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንሙሴ ኸምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ ኣነ ኣግዚኣብሄር እየ። እዚ ኣነ ዝዛረበካ ኽሉ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ ተዛረቦ። |