Exodus 6:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም የሆዋ፡ ንደቂ እስራኤል ከከም ሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ዝበሎም ኣሮንን ሙሴን እዚ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ አሮንና ሙሴ እግዚአብሔር፥ “ከግብፅ ምድር ከሠራዊቶቻቸው ጋር የእስራኤልን ልጆች አውጡ” ያላቸው ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ አሮንና ሙሴ እግዚአብሔር። ከግብፅ ምድር በየሠራዊቶቻቸው የእስራኤልን ልጆች አውጡ ያላቸው ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ አሮንና ሙሴ ጌታ፦ “የእስራኤልን ልጆች በየነገዳቸው ከግብጽ ምድር አውጡ” ያላቸው ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ “ግብጼ ጋድያፐ እስራኤላቱዋ ኦላዉ ጊጎ ጩጉዋዳን ጩጉዋዳን ከስተ” ያጌዳዌ ሀ ሙሳነ አሮና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, «Gibs'e gadiyaappe Israa'eelatuwaa olaw giigo c'uguwaadan c'uguwaadan kessite» yaageeddawe ha Musanne Aaroona. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Gibxe biittafe Isra7eele nayta istta cugan cugan kessite» giidi azaziday hayta Musenne Aaroone. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ጊብጼ ቢታፌ ኢስራኤሌ ናይታ ኢስታ ጩጋን ጩጋን ኬሲቴ» ጊዲ ኣዛዚዳይ ሃይታ ሙሴኔ ኣሮኔ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ሙሰነ አሮና እስራኤለ አሳ ያራን ያራን ኤንታ ሶ አሳራ ግብፀፈ ካለድ ከሳና መላ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Musenne Aarona Isra7eele asaa yaran yaran enta soo asaara Gibxefe kaalethidi kessana mela kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) “እስራኤላውያንን በየሰራዊታቸው ከግብፅ አውጡ” ብሎ የነገራቸው እነዚህኑ አሮንንና ሙሴን ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከነዚህ መካከል እግዚአብሔር ሙሴና አሮን “የእስራኤልን ሕዝብ በየነገዳቸው ከግብጽ ምድር መርታችሁ አውጡ” ብሎ ያዘዛቸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም እግዚኣብሄር “ንደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብፂ ኣውፅእዎም” ኢሉ ዝኣዘዞም፥ ኣሮንን ሙሴን፥ እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣሮንን ኣቲ ሙሴን፡ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ኼውጽእዎም፡ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ዝበሎም፡ እዚቶም እዮም። |