Exodus 6:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣልኣዛር ወዲ ኣሮን ድማ፡ ሓንቲ ኻብ ኣዋልድ ፑትኤል ሰበይቱ ወሰደ። ንፊንሃስ ድማ ወለደቶ። እዚኣቶም ርእስታት ዓሌት ሌዋውያን ከከም ወለዶኦም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሮንም ልጅ አልዓዛር ከፋትኤል ልጆች ሚስትን አገባ፤ እርስዋም ፊንሐስን ወለደችለት። እነዚህም በየወገኖቻቸው የሌዋውያን አባቶች አለቆች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሮንም ልጅ አልዓዛር ከፉትኤል ልጆች ሚስት አገባ፥ እርስዋም ፊንሐስን ወለደችለት። እነዚህ እንደ ወገኖቻቸው የሌዋውያን አባቶች አለቆች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሮንም ልጅ ኤልዓዛር ከፑቲኤል ልጆች አንዷን ሚስት አገባ፥ እርሷም ፒንሐስን ወለደችለት። እነዚህ እንደ ወገኖቻቸው የሌዋውያን አባቶች አለቆች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮና ናአይ ኤልኣዛረ ፑትኤላ ናናቱዋፐ እትኖ አኬዳ፤ እዛ አዉ ፒንሃሳ የላዱ። ሀዋንቱ ባረንቱ ያራን ያራን ሌዋቱዋ ጎልያ ማይዛ አሳቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroona na'ay El"aazare Puti'eela naanatuwaappe ittinno akkeedda; iza aw Piinihaasa yelaaddu. Hawanttu barenttu yaran yaran Leewatuwaa golliyaa mayza asatuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaroone naa El7ezeerey Puti7eele naytappe issiniyo machcho ekkides; izakka izas Finihaase yeladus. Haytanti ba qommon qommon Lewe keeththa asaa halaqata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔ ና ኤልኤዜሬይ ፑቲኤሌ ናይታፔ ኢሲኒዮ ማቾ ኤኪዴስ፤ ኢዛካ ኢዛስ ፊኒሃሴ ዬላዱስ። ሃይታንቲ ባ ቆሞን ቆሞን ሌዌ ኬ ኣሳ ሃላቃታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮና ናአይ አላዛር ፑትኤላ ናይታፐ እስንዉ ማችስ። እያ እያዉ ፕንሃሳ የላሱ። ሀይሳቲ ሌወ ሼሻታነ ኤንታ ማይዛታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aarona na7ay Alaazari Puti7eela naytape issinniw machis. Iya iyaw Pinihaasa yelasu. Haysati Leewe sheeshatanne enta mayzata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሮን ልጅ አልዓዛር ከፉትኤል ሴት ልጆች አንዷን አገባ፤ እርሷም ፊንሐስን ወለደችለት። እነዚህ እንደየነገዳቸው የሌዋውያን ጐሣዎች አለቆች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሮን ልጅ አልዓዛር የፑቲኤልን ልጅ አገባ፤ እርስዋም ፊኒሐስን ወለደችለት፤ እነዚህ ሁሉ የሌዊ የነገድ አባቶችና አለቆች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣልኣዛር ወዲ ኣሮን ድማ ሓንቲ ኻብ ኣጓላት ፉትኤል ሰበይቲ ኽትኮኖ ወሰዳ። ንሳ ኸዓ ንፊንሃስ ወለደትሉ። እዚኣቶም በብቤተ ሰቦም ኣሕሉቕ ኣቦታት ሌዋውያን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣልኣዛር ወዲ ኣሮን ድማ ሓንቲ ኻብ ኣዋልድ ጲጤኤል ሰበይቲ ኽትኮኖ ወሰደ። ንሳ ኸኣ ንፊንሃስ ወለደትሉ። እዚኣቶም በብዓሌታቶም ሓላቑ ኣቦታት ሌዋውያን እዮም። |