Exodus 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ጌርሾን፤ ሊብኒን ሽመይን ከከም ስድራ ቤቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጌድሶንም ልጆች በየአባታቸው ወገን ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጌድሶንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገርሾና አቱማ ናናይ ባረንቱ ያራን ያራን ሊብናነ ሽምአ ጌተቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gershshoona attuma naanay barenttu yaran yaran Liibinanne Shim"a geetettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gershoone attuma nayti ba qommon qommon Libinanne Shim7e geetetteetes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌርሾኔ ኣቱማ ናይቲ ባ ቆሞን ቆሞን ሊቢናኔ ሺምኤ ጌቴቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድሶና አደ ናይት ልብናነ ሳመአ ጌተቶሶና። ሀይሳቲ ባንታ ሶ አሳስ ማይዛታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gedisoona adde nayti Libinanne Same7a geetetoosona. Haysati banta soo asaas mayzata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጌድሶን ወንዶች ልጆች በትውልዳቸው ሎቤኒና ሰሜኢ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌርሾን፥ ሊብኒና ሺምዒ የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም ብዙ ዘሮች ነበሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ጌድሶን በብማይ ቤቶም ሎቤኒ፥ ሰሜኢ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ጌርሾን ሊብኒን ሺምዒን በብማይ ቤቶም። |