Exodus 6:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ የሆዋ ንሙሴን ንኣሮንን ተዛረቦም፡ ንደቂ እስራኤልን ንፈርኦን ንጉስ ግብጽን ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብጺ ኪመርሕዎም ትእዛዝ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን ተና​ገ​ራ​ቸው፤ የግ​ብፅ ንጉሥ ፈር​ዖ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ከግ​ብፅ እን​ዲ​ያ​ወ​ጣ​ቸው ይነ​ግ​ሩት ዘንድ አዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ተናገራቸው፥ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖንም የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ እንዲያወጣቸው ይነግሩት ዘንድ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴንና አሮንን ተናገራቸው፥ የእስራኤልን ልጆችንና የግብጽ ንጉሥ ፈርዖንን የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ እንዲያወጣቸው እንዲነግሩት አዘዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና፥ “ቢደ፥ ህንተንቱ እስራኤልያ አሳ ግብጼፐ ከሳና ማላ፥ ታን ህንተንታ የዴዳዋ እስራኤልያ አሳዉነ ግብጼ ካትያዉ ኦድተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musanne Aaroona, «Biide, hinttenttu Israa'eeliyaa asaa Gibs'eppe kessana mala, taani hinttentta yeddeeddawaa Israa'eeliyaa asawunne Gibs'e kaatiyaw odite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Musenne Aaroone, «Biidi intte Isra7eele asaa Gibxeppe kessana mala tani inttena yeddidayssa Isra7eele asaassinne Gibxe kawos yootite» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴኔ ኣሮኔ፥ «ቢዲ ኢንቴ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊብጼፔ ኬሳና ማላ ታኒ ኢንቴና ዬዲዳይሳ ኢስራኤሌ ኣሳሲኔ ጊብጼ ካዎስ ዮቲቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰነ አሮና፥ “ብድ፥ እስራኤላ አሳ ግብፀፈ ከሳና መላ፥ ታኒ ህንተና ኪትዳይሳ እስራኤለታስነ ግብፀ ካዋስ ኦድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Musenne Aarona, “Bidi, Isra7eela asaa Gibxefe kessana mela, taani hintena kiitidaysa Isra7eeletasinne Gibxe kawas odite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ሁኔታ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለ እስራኤላውያንና ስለ ግብፅ ንጉሥ ስለ ፈርዖን ለሙሴና ለአሮን ነገራቸው፤ እስራኤላውያንንም ከግብፅ እንዲያወጡ አዘዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን “እስራኤላውያንን ከግብጽ ምድር መርታችሁ እንድታወጡ እኔ ያዘዝኳችሁ መሆኔን ለእስራኤላውያንና ለግብጽ ንጉሥ ንገሩ” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ተናገሮም፤ ንጉስ ግብፂ ፈርዖን ንደቂ እስራኤል ካብ ግብፂ ኸውፅኦም ንኽነግርዎ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ተዛረቦም፡ ንደቂ እስራኤል ናብ ፈርኦን ንጉስ ግብጽን ኪኸዱ ኣዘዞም።