Exodus 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተዛረበ፡ እንሆ፡ ደቂ እስራኤል ኣይሰምዑንን፤ ፈርኦን ከናፍሩ ዘይተገዝረ ከመይ ኢሉ ክሰምዓኒ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት፥ “እነሆ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች አል​ሰ​ሙ​ኝም፤ እን​ዴ​ትስ ፈር​ዖን ይሰ​ማ​ኛል? እኔም አን​ደ​በተ ርቱዕ አይ​ደ​ለ​ሁም” ብሎ ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት። እነሆ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ እንዴትስ ፈርዖን ይሰማኛል? ይልቁንም እኔ ከንፈረ ቈላፍ ነኝ ብሎ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም በጌታ ፊት፦ “እነሆ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ ታድያ እንዴት ፈርዖን ይሰማኛል? እኔ ደግሞ ከንፈሬ ያልተገረዘ ሰው ነኝ” ብሎ ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሙሴ መና ጎዳ፥ “ሀራይ አቶ እስራኤለቱ ታባ ስሰናን እጼድኖ ሽን ታን ዴዶትያ እንጻርሳን ሃሳይያዋ ካቲ ዎት ስሳኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Muse Med'inaa Godaa, «Haray atto Israa'eeletuu tabaa sisennan is's'eeddino shin taani deeddotiyaa ins's'arssan haasayiyaawaa kaatii wooti sisanee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Musey GODAAS, «Isra7eele nayti tayssa siyontta ixxida shin tani doonay birshontta as gidishin kawoy ta gizayssa wostti siyanee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጎዳስ፥ «ኢስራኤሌ ናይቲ ታይሳ ሲዮንታ ኢጺዳ ሺን ታኒ ዶናይ ቢርሾንታ ኣስ ጊዲሺን ካዎይ ታ ጊዛይሳ ዎስቲ ሲያኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሙሰይ፥ “ታ እንፃርሳይ ሉፋ። እስራኤለት ታና ስእቦኮና፥ ሽን ግብፀ ካዎይ ታና ዋንድ ስአኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Musey, “Ta inxarsay lufa. Isra7eeleti tana si7ibookona, shin Gibxe kawoy tana waanidi si7anee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ግን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ፣ “እስራኤላውያን ያልሰሙኝ፣ ፈርዖን እንዴት ይሰማኛል፤ እኔ ለራሴ ተብታባ ሰው ነኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ሙሴ “ወገኖቼ እስራኤላውያን እንኳ አልሰሙኝም፤ ታዲያ፥ ንጉሡ እንዴት ሊሰማኝ ይችላል? እንደምታየኝ እኔ ኰልታፋ ነኝ” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ “ኣነ ኣፈ ፀያፍ እየ፤ እንሆ ደቂ እስራኤል እኳ ዘይሰምዑንስ፥ ፈርዖን ግዳ ኸመይ ገይሩ ኽሰምዐኒ” ኢሉ መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ኣንሆ፡ ደቂ እስራኤል እኵ ዘይሰምዑ ንሱ፡ ኣነ ግዳ ኸናፍረይ ዘይግዙር፡ ከምይ ገይሩ ፈርኦን ኪሰምዓኒ፡ ኢሉ ተዛረበ።