Exodus 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተዛረበ፡ እንሆ፡ ደቂ እስራኤል ኣይሰምዑንን፤ ፈርኦን ከናፍሩ ዘይተገዝረ ከመይ ኢሉ ክሰምዓኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት፥ “እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ እንዴትስ ፈርዖን ይሰማኛል? እኔም አንደበተ ርቱዕ አይደለሁም” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት። እነሆ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ እንዴትስ ፈርዖን ይሰማኛል? ይልቁንም እኔ ከንፈረ ቈላፍ ነኝ ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም በጌታ ፊት፦ “እነሆ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ ታድያ እንዴት ፈርዖን ይሰማኛል? እኔ ደግሞ ከንፈሬ ያልተገረዘ ሰው ነኝ” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ መና ጎዳ፥ “ሀራይ አቶ እስራኤለቱ ታባ ስሰናን እጼድኖ ሽን ታን ዴዶትያ እንጻርሳን ሃሳይያዋ ካቲ ዎት ስሳኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse Med'inaa Godaa, «Haray atto Israa'eeletuu tabaa sisennan is's'eeddino shin taani deeddotiyaa ins's'arssan haasayiyaawaa kaatii wooti sisanee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Musey GODAAS, «Isra7eele nayti tayssa siyontta ixxida shin tani doonay birshontta as gidishin kawoy ta gizayssa wostti siyanee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጎዳስ፥ «ኢስራኤሌ ናይቲ ታይሳ ሲዮንታ ኢጺዳ ሺን ታኒ ዶናይ ቢርሾንታ ኣስ ጊዲሺን ካዎይ ታ ጊዛይሳ ዎስቲ ሲያኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ፥ “ታ እንፃርሳይ ሉፋ። እስራኤለት ታና ስእቦኮና፥ ሽን ግብፀ ካዎይ ታና ዋንድ ስአኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey, “Ta inxarsay lufa. Isra7eeleti tana si7ibookona, shin Gibxe kawoy tana waanidi si7anee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ግን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ፣ “እስራኤላውያን ያልሰሙኝ፣ ፈርዖን እንዴት ይሰማኛል፤ እኔ ለራሴ ተብታባ ሰው ነኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ሙሴ “ወገኖቼ እስራኤላውያን እንኳ አልሰሙኝም፤ ታዲያ፥ ንጉሡ እንዴት ሊሰማኝ ይችላል? እንደምታየኝ እኔ ኰልታፋ ነኝ” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ “ኣነ ኣፈ ፀያፍ እየ፤ እንሆ ደቂ እስራኤል እኳ ዘይሰምዑንስ፥ ፈርዖን ግዳ ኸመይ ገይሩ ኽሰምዐኒ” ኢሉ መለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ኣንሆ፡ ደቂ እስራኤል እኵ ዘይሰምዑ ንሱ፡ ኣነ ግዳ ኸናፍረይ ዘይግዙር፡ ከምይ ገይሩ ፈርኦን ኪሰምዓኒ፡ ኢሉ ተዛረበ። |