Exodus 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ እቶም ሰባት፡ ኣብኡ ምእንቲ ኺጽዕሩ፡ ዝያዳ ዕዮ ይግበር። ንኸንቱ ዘረባ ድማ ኣይሰምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ነ​ዚህ ሰዎች ላይ ሥራው ይክ​በ​ድ​ባ​ቸው፤ ይህን ብቻ ያስ​ባሉ፤ ከንቱ ቃልም አያ​ስ​ቡም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱንም ያደርጉ ዘንድ በሰዎች ላይ ሥራው ይክበድባቸው፤ ከንቱ ቃልም አያስቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሥራውን እንዲሰሩት፥ የሃሰትን ቃላት እንዳያስቡ፥ በሰዎቹ ላይ ሥራው ይክበድባቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኪታን ሼካና ማላነ ዎርዱዋ ሃሳያ ስሰናን አጋና ማላ፥ ኡንቱንቶ ኦሱዋ ዴጽስተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kiitaan sheekkana malanne wordduwaa haasayaa sisennan aggana mala, unttunttoo oosuwaa dees'isite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ooson sheekkana malanne wordo haasaya siyontta aggana mala isttas ooso deexeththite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኦሶን ሼካና ማላኔ ዎርዶ ሃሳያ ሲዮንታ ኣጋና ማላ ኢስታስ ኦሶ ዴጼቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኦሶን ጉንዳና መላነ ዎርዶ ኦዳ ስኦናዉ ኤንታዉ ዎደይ ዶና መላ ኦሶ ዴፅስተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ooson gundana melanne wordo oda si7onnaw entaw wodey doonna mela ooso deexisite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሐሰት ወሬ ስፍራ ሳይሰጡ ተግተው እንዲሠሩ ሥራውን አክብዱባቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሐሰተኛ ወሬ የሚሰሙበት ጊዜ እንዳይኖራቸው፥ እነዚህ ሰዎች ከምንጊዜውም ይልቅ በሥራ እንዲጠመዱና በብርቱ እንዲሠሩ አድርጉአቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ሰባት እዚኣቶም ናብ ዘረባ ሓሰት ምእንቲ ኸየቕልቡ ስራሕ ኣኽብዱሎም፤ ካብ ስራሕውን ፈንተት ኣይተብልዎም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነዞም ሰባት እዚኦም፡ ናብ ዘረባ ሓሶት ከየቕልቡ፡ ዕዮ ይኸበዶም፡ ንእኡ ድማ ይዕየዩ።