Exodus 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዛንታ ናይቲ ክሳብ ሕጂ ዝሰርሕዎ ሕጡብ ድማ፡ ኣብ ልዕሊኡ ኣንቢርካዮ፤ ስራሕ ኣልቦ እዮም እሞ፡ ንሓደ ኻባታቶም ኣይትቕንሱ። ስለዚ ይጽውዑን ይብሉን፥ ንኺድ ንኣምላኽና መስዋእቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀድሞ ያደርጉት የነበረውን የጡብ ቍጥር እንዲሁ በየቀኑ በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ምንም ከእርሱ አታጕድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ፦ ‘ለአምላካችን እንድንሠዋ እንሂድ’ እያሉ ይጮሃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀድሞ ያደርጉት የነበረውን የጡብ ቍጥር በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ምንም ከእርሱ አታጕድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ። ለአምላካችን እንድንሰዋ እንሂድ እያሉ ይጮኻሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀድሞ ይሠሩት የነበረውን የጡብ ቍጥር በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ከእርሱ አታጉድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ፦ ‘ለአምላካችን እንድንሰዋ መሄድ እንፈልጋለን’ እያሉ ይጮኸሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ፓይዱዋን ካሰዋ ኬሻ ጹብያ መደ፥ ሼናዳን አዛዝተ፤ ሄ ፓይዱዋፐ ፓጭሶፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አዛላ፤ ኡንቱንቱ፥ ‘ኑን ኑ ጾሳዉ ያርሹዋ ያርሻና ማላ፥ ኑና የዳርኪ’ ያጊደ ዋስያዌ ሀዋሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | shin unttunttu payduwaan kasewaa keeshshaa s'uubiyaa med'd'iide, sheed'd'anaadan azazite; he payduwaappe pac'issoppite; ayaw gooppe, unttunttu azalla; unttunttu, ‹Nuuni nu S'oossaw yarshshuwaa yarshshana mala, nuuna yeddaarikkii› yaagiide waassiyaawe hawaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti qoodan kaseyssa gina xuube medhdhidi sheedhdhana mala azazite; kase qoodaappe pacisopite; ays giikko istti azalla; isttas, ‹Nuni nu Xoossaas yarsho yarshana mala nuna yedda› giidi waassizay hessassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ቆዳን ካሴይሳ ጊና ጹቤ ሜዲ ሼና ማላ ኣዛዚቴ፤ ካሴ ቆዳፔ ፓጪሶፒቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ኣዛላ፤ ኢስታስ፥ ‹ኑኒ ኑ ጾሳስ ያርሾ ያርሻና ማላ ኑና ዬዳ› ጊዲ ዋሲዛይ ሄሳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካሰይሳፈ ታይቡዋ ጉና ኤንቲ ፁበ መድ ሺሻና መላ ኪትተ፤ እስኖካ ፓጭሶፕተ። ኤንቲ፥ ‘ኑኒ ኑ ፆሳስ ያርሾ ያርሻና መላ ኑና የዳ’ ያግድ ታና ኦይቸይ ኤንታዉ ኦሶይ ጉፅዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kaseysafe taybuwa guuthonna enti xuube medhidi shiishana mela kiittite; issinnoka pacisopite. Enti, ‘Nuuni nu Xoossaas yarshsho yarshana mela nuna yedda’ yaagidi tana oychey entaw oosoy guuxida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆኖም ቀድሞ በሚያቀርቡት ሸክላ ልክ ሠርተው እንዲያቀርቡ አድርጓቸው። የሥራ ድርሻቸውን አትቀንሱ። ሰነፎች ናቸው፤ ‘ሄደን ለአምላካችን መሥዋዕት እንሠዋ’ የሚሉትም ለዚህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ቀድሞ ይሠሩት የነበረውን ያኽል አንድ ጡብ እንኳ ሳይጐድል እንዲያስረክቡ አድርጉ፤ ‘ለአምላካችን መሥዋዕት እናቀርብ ዘንድ ልቀቀን!’ እያሉ የሚነዘንዙኝ ብዙ የሚሠሩት ነገር ስለሌለ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዝሒ ጡብ ግና፥ ከምቲ ቐደም ዝሰርሕዎ ዝነበሩ ኣስርሕዎም እምበር፥ ካብኡ ሓንቲ እኳ ኣየጕድሉ። ‘ንኣምላኽና ኽንስውእ ክንከይድ ስደደና’ እናበሉ ዝጠርዑ ዘለዉ ስራሕ ስለ ዝሰልከዮም እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቁጽሪ ጡብ ድማ ከምቲ ቐደም ዚገብርዎ ዝነብሩ ዝግብርዎም፡ ካብኡ እኵ ኣይተጉድሉ። ሃካያት እዮም እሞ፡ ስለዚ ንኣምላኽና ኽንስውእ ንኺድ፡ ኢሎም ይጠርዑ ኣለው። |