Exodus 5:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዛንታ ናይቲ ክሳብ ሕጂ ዝሰርሕዎ ሕጡብ ድማ፡ ኣብ ልዕሊኡ ኣንቢርካዮ፤ ስራሕ ኣልቦ እዮም እሞ፡ ንሓደ ኻባታቶም ኣይትቕንሱ። ስለዚ ይጽውዑን ይብሉን፥ ንኺድ ንኣምላኽና መስዋእቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቀድሞ ያደ​ር​ጉት የነ​በ​ረ​ውን የጡብ ቍጥር እን​ዲሁ በየ​ቀኑ በእ​ነ​ርሱ ላይ አድ​ር​ጉት፤ ምንም ከእ​ርሱ አታ​ጕ​ድሉ፤ ሥራ ሰል​ች​ተ​ዋ​ልና ስለ​ዚህ፦ ‘ለአ​ም​ላ​ካ​ችን እን​ድ​ን​ሠዋ እን​ሂድ’ እያሉ ይጮ​ሃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀድሞ ያደርጉት የነበረውን የጡብ ቍጥር በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ምንም ከእርሱ አታጕድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ። ለአምላካችን እንድንሰዋ እንሂድ እያሉ ይጮኻሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀድሞ ይሠሩት የነበረውን የጡብ ቍጥር በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ከእርሱ አታጉድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ፦ ‘ለአምላካችን እንድንሰዋ መሄድ እንፈልጋለን’ እያሉ ይጮኸሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ ፓይዱዋን ካሰዋ ኬሻ ጹብያ መደ፥ ሼናዳን አዛዝተ፤ ሄ ፓይዱዋፐ ፓጭሶፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አዛላ፤ ኡንቱንቱ፥ ‘ኑን ኑ ጾሳዉ ያርሹዋ ያርሻና ማላ፥ ኑና የዳርኪ’ ያጊደ ዋስያዌ ሀዋሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) shin unttunttu payduwaan kasewaa keeshshaa s'uubiyaa med'd'iide, sheed'd'anaadan azazite; he payduwaappe pac'issoppite; ayaw gooppe, unttunttu azalla; unttunttu, ‹Nuuni nu S'oossaw yarshshuwaa yarshshana mala, nuuna yeddaarikkii› yaagiide waassiyaawe hawaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istti qoodan kaseyssa gina xuube medhdhidi sheedhdhana mala azazite; kase qoodaappe pacisopite; ays giikko istti azalla; isttas, ‹Nuni nu Xoossaas yarsho yarshana mala nuna yedda› giidi waassizay hessassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ቆዳን ካሴይሳ ጊና ጹቤ ሜዲ ሼና ማላ ኣዛዚቴ፤ ካሴ ቆዳፔ ፓጪሶፒቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ኣዛላ፤ ኢስታስ፥ ‹ኑኒ ኑ ጾሳስ ያርሾ ያርሻና ማላ ኑና ዬዳ› ጊዲ ዋሲዛይ ሄሳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ካሰይሳፈ ታይቡዋ ጉና ኤንቲ ፁበ መድ ሺሻና መላ ኪትተ፤ እስኖካ ፓጭሶፕተ። ኤንቲ፥ ‘ኑኒ ኑ ፆሳስ ያርሾ ያርሻና መላ ኑና የዳ’ ያግድ ታና ኦይቸይ ኤንታዉ ኦሶይ ጉፅዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin kaseysafe taybuwa guuthonna enti xuube medhidi shiishana mela kiittite; issinnoka pacisopite. Enti, ‘Nuuni nu Xoossaas yarshsho yarshana mela nuna yedda’ yaagidi tana oychey entaw oosoy guuxida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም ቀድሞ በሚያቀርቡት ሸክላ ልክ ሠርተው እንዲያቀርቡ አድርጓቸው። የሥራ ድርሻቸውን አትቀንሱ። ሰነፎች ናቸው፤ ‘ሄደን ለአምላካችን መሥዋዕት እንሠዋ’ የሚሉትም ለዚህ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ቀድሞ ይሠሩት የነበረውን ያኽል አንድ ጡብ እንኳ ሳይጐድል እንዲያስረክቡ አድርጉ፤ ‘ለአምላካችን መሥዋዕት እናቀርብ ዘንድ ልቀቀን!’ እያሉ የሚነዘንዙኝ ብዙ የሚሠሩት ነገር ስለሌለ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዝሒ ጡብ ግና፥ ከምቲ ቐደም ዝሰርሕዎ ዝነበሩ ኣስርሕዎም እምበር፥ ካብኡ ሓንቲ እኳ ኣየጕድሉ። ‘ንኣምላኽና ኽንስውእ ክንከይድ ስደደና’ እናበሉ ዝጠርዑ ዘለዉ ስራሕ ስለ ዝሰልከዮም እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ቁጽሪ ጡብ ድማ ከምቲ ቐደም ዚገብርዎ ዝነብሩ ዝግብርዎም፡ ካብኡ እኵ ኣይተጉድሉ። ሃካያት እዮም እሞ፡ ስለዚ ንኣምላኽና ኽንስውእ ንኺድ፡ ኢሎም ይጠርዑ ኣለው።