Exodus 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ግብጺ በሎም፦ ንስኻትኩም ሙሴን ኣሮንን ስለምንታይ ነቲ ህዝቢ ካብ ዕዮኦም ትገድፍዎ፧ ናብ ጾርካ ኣምጽኣካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግብፅ ንጉሥም፥ “እናንተ ሙሴና አሮን፥ ሕዝቡን ለምን ሥራቸዉን ታስተዋላችሁ? ወደ ተግባራችሁ ሂዱ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብፅ ንጉሥም። አንተ ሙሴ አንተም አሮን፥ ሕዝቡን ለምን ሥራቸውን ታስተዋላችሁ? ወደ ተግባራችሁ ሂዱ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽ ንጉሥም፦ “ሙሴና አሮን፥ ለምን ሕዝቡን ሥራቸውን ታስተዋላችሁ? ወደ ተግባራችሁ ሂዱ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ግብጼ ካቲ ያጌዳ፤ “ሙሴ! አሮና! አሳ አያዉ ኪታ ድጊቴ? ህንተንቱ ኪታዉ ስሚደ ቢተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Gibs'e kaatii yaageedda; «Muse! Aaroona! Asaa ayaw kiittaa diggiittee? Hinttenttu kiittaw simmiide biite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Gibxe kawoy, «Inttenoo! Muse! Aaroonee! Asaa ays ooso diggeetii? Simmidi intte oosos biite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጊብጼ ካዎይ፥ «ኢንቴኖ! ሙሴ! ኣሮኔ! ኣሳ ኣይስ ኦሶ ዲጌቲ? ሲሚዲ ኢንቴ ኦሶስ ቢቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ግብፀ ካዎይ፥ “ሙሰ፥ አሮና፥ አሳ አይስ ኦሶ ድገቲ? ጉየ ብድ ህንተ ኦሱዋ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Gibxe kawoy, “Muse, Aarona, Asaa ayis ooso diggetii? Guye bidi hinte oosuwa oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የግብፅ ንጉሥም፣ “እናንተ ሙሴና አሮን፤ ለምንድን ነው ሕዝቡን ሥራ የምታስፈቱት? በሉ እናንተም ወደየሥራችሁ ተመለሱ!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም እንዲህ አላቸው፤ “እናንተ ሙሴና አሮን ለምን ሕዝቡን ሥራ ታስፈታላችሁ? በሉ ወደ ሥራችሁ ተመለሱ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ግብፂ ኸዓ “ንስኻትኩም ሙሴን ኣሮንን! ስለ ምንታይ ነዝ ህዝቢ እዙይ ካብ ስራሑ ተብኵርዎ ኣለኹም? ናብ ስራሕኹም ኪዱ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ግብጺ ኸኣ፡ ዎ ሙሴን ኣሮንን፡ ስለምንታይ ነዚ ህዝቢ ኻብ ዕዮኡ ተብኩርዎ ኣሎኹም፡ ናብ ዕዮኹም ኪዱ በሎም። |