Exodus 5:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኪርእየኩምን ኪፈርደኩምን እዩ፡ በልዎም። ከመይሲ፡ ንዓና ኪቐትሉና ሰይፊ ኣብ ኢዶም ከተእትዉ፡ ጨናና ኣብ ቅድሚ ፈርኦንን ኣብ ኣዒንቲ ባሮቱን ፍንፉን ገይርካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “በፈርዖንና በሹሞቹ ፊት ሽታችንን አግምታችሁታልና፥ ይገድለንም ዘንድ ሰይፍን በእጁ ሰጥታችሁታልና እግዚአብሔር ይመልከታችሁ፤ ይፍረድባችሁም” አሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። በፈርዖንና በባሪያዎቹ ፊት ሽታችንን አግምታችሁታልና፥ ይገድሉንም ዘንድ ሰይፍን በእጃቸው ሰጥታችኋቸዋልና እግዚአብሔር ይመልከታችሁ ይፍረድባችሁም አሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም፦ “ጌታ እናንተ ላይ ይፍረድባችሁ፥ ሽታችንን በፈርዖንና በአገልጋዮቹ ፊት አግምታችሁታልና፥ እንዲገድሉንም ሰይፍን በእጃቸው አስቀምጣችኋዋልና” አሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ፥ “ህንተና መና ጎዳይ ጼሎ! ህንተንቱ ቦላ እ ፕርዶ! ህንተንቱ ኑና ካትያናነ አ ኦሳንቻቱዋን እጽሴድታ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኑና ዎና ማላ፥ ማሻ ኡንቱንቱ ኩሽያን ዎድታ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu, «Hinttena Med'inaa Goday s'eello! Hinttenttu bolla I pirddo! Hinttenttu nuuna kaatiyaananne Aa oosanchchatuwaan is'isseeddita; k'ay unttunttu nuuna wod'ana mala, mashshaa unttunttu kushiyaan wotseeddita» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti, «Xoossi inttena xeello! Intte bolla izi pirdo! Intte nuna kawoninne iza oosanchchatan ixisideta; qasse istti nuna wodhana mala, mashsha isttas immideta» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ፥ «ጾሲ ኢንቴና ጼሎ! ኢንቴ ቦላ ኢዚ ፒርዶ! ኢንቴ ኑና ካዎኒኔ ኢዛ ኦሳንቻታን ኢጺሲዴታ፤ ቃሴ ኢስቲ ኑና ዎና ማላ፥ ማሻ ኢስታስ ኢሚዴታ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሙሰኮነ አሮናኮ፥ “ህንተ ኑና ካዎይነ እያ ሞርናት እፃና መላነ ዎና መላ ህንተ ኦዳይሳ ፆሳይ ፄሎ፤ እ ፕርዶ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Musekonne Aaronako, “Hinte nuna kawoynne iya moorinnati ixana melanne wodhana mela hinte oothidaysa Xoossay xeello; I pirdo” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይይላችሁ፤ ይፍረድባችሁም፤ ፈርዖንና ሹማምቱ እንዲጠየፉን አደረጋችሁ፤ እንዲገድሉን በእጃቸው ሰይፍ ሰጣችኋቸው” አሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴንና አሮንንም “በንጉሡ በፈርዖንና በመኳንንቱ ዘንድ እጅግ እንድንጠላ በማድረጋችሁና በሰይፍ ይገድሉንም ዘንድ ምክንያት በመሆናችሁ፥ እግዚአብሔር ይይላችሁ፤ እርሱም ይፍረድባችሁ፤” አሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶምውን “ኣብ ቅድሚ ፈርዖንን ሹመኛታቱን ጨናና ኣኽፋእኹም፤ ክቐትሉናውን ሰይፊ ናብ ኢዶም ኣዕቲርኩምዎም ኢኹምሞ እግዚኣብሄር ይርአኹም፤ ንሱውን ይፍረድኩም” በልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በልዎም ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ፈርኦንን ኣብ ቅድሚ ገላውኡን ጨናና ኣኽፋእኩም፡ ንምቕታልና ኸኣ ሴፍ ኣብ ኢዶም ኣትሓዝኩምዎም። ስለዚ እግዚኣብሄር ይርኤኹም ይፍረድ ድማ። |