Exodus 5:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኪርእየኩምን ኪፈርደኩምን እዩ፡ በልዎም። ከመይሲ፡ ንዓና ኪቐትሉና ሰይፊ ኣብ ኢዶም ከተእትዉ፡ ጨናና ኣብ ቅድሚ ፈርኦንን ኣብ ኣዒንቲ ባሮቱን ፍንፉን ገይርካዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “በፈ​ር​ዖ​ንና በሹ​ሞቹ ፊት ሽታ​ች​ንን አግ​ም​ታ​ች​ሁ​ታ​ልና፥ ይገ​ድ​ለ​ንም ዘንድ ሰይ​ፍን በእጁ ሰጥ​ታ​ች​ሁ​ታ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ል​ከ​ታ​ችሁ፤ ይፍ​ረ​ድ​ባ​ች​ሁም” አሉ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። በፈርዖንና በባሪያዎቹ ፊት ሽታችንን አግምታችሁታልና፥ ይገድሉንም ዘንድ ሰይፍን በእጃቸው ሰጥታችኋቸዋልና እግዚአብሔር ይመልከታችሁ ይፍረድባችሁም አሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፦ “ጌታ እናንተ ላይ ይፍረድባችሁ፥ ሽታችንን በፈርዖንና በአገልጋዮቹ ፊት አግምታችሁታልና፥ እንዲገድሉንም ሰይፍን በእጃቸው አስቀምጣችኋዋልና” አሉአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ህንተና መና ጎዳይ ጼሎ! ህንተንቱ ቦላ እ ፕርዶ! ህንተንቱ ኑና ካትያናነ አ ኦሳንቻቱዋን እጽሴድታ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኑና ዎና ማላ፥ ማሻ ኡንቱንቱ ኩሽያን ዎድታ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Hinttena Med'inaa Goday s'eello! Hinttenttu bolla I pirddo! Hinttenttu nuuna kaatiyaananne Aa oosanchchatuwaan is'isseeddita; k'ay unttunttu nuuna wod'ana mala, mashshaa unttunttu kushiyaan wotseeddita» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti, «Xoossi inttena xeello! Intte bolla izi pirdo! Intte nuna kawoninne iza oosanchchatan ixisideta; qasse istti nuna wodhana mala, mashsha isttas immideta» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ፥ «ጾሲ ኢንቴና ጼሎ! ኢንቴ ቦላ ኢዚ ፒርዶ! ኢንቴ ኑና ካዎኒኔ ኢዛ ኦሳንቻታን ኢጺሲዴታ፤ ቃሴ ኢስቲ ኑና ዎና ማላ፥ ማሻ ኢስታስ ኢሚዴታ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሙሰኮነ አሮናኮ፥ “ህንተ ኑና ካዎይነ እያ ሞርናት እፃና መላነ ዎና መላ ህንተ ኦዳይሳ ፆሳይ ፄሎ፤ እ ፕርዶ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Musekonne Aaronako, “Hinte nuna kawoynne iya moorinnati ixana melanne wodhana mela hinte oothidaysa Xoossay xeello; I pirdo” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይይላችሁ፤ ይፍረድባችሁም፤ ፈርዖንና ሹማምቱ እንዲጠየፉን አደረጋችሁ፤ እንዲገድሉን በእጃቸው ሰይፍ ሰጣችኋቸው” አሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴንና አሮንንም “በንጉሡ በፈርዖንና በመኳንንቱ ዘንድ እጅግ እንድንጠላ በማድረጋችሁና በሰይፍ ይገድሉንም ዘንድ ምክንያት በመሆናችሁ፥ እግዚአብሔር ይይላችሁ፤ እርሱም ይፍረድባችሁ፤” አሉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶምውን “ኣብ ቅድሚ ፈርዖንን ሹመኛታቱን ጨናና ኣኽፋእኹም፤ ክቐትሉናውን ሰይፊ ናብ ኢዶም ኣዕቲርኩምዎም ኢኹምሞ እግዚኣብሄር ይርአኹም፤ ንሱውን ይፍረድኩም” በልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 በልዎም ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ፈርኦንን ኣብ ቅድሚ ገላውኡን ጨናና ኣኽፋእኩም፡ ንምቕታልና ኸኣ ሴፍ ኣብ ኢዶም ኣትሓዝኩምዎም። ስለዚ እግዚኣብሄር ይርኤኹም ይፍረድ ድማ።