Exodus 5:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ንሰበ ስልጣን ፈርኦን ኣብ ልዕሊኦም ዝሸሙ ኣገልገልቲ ደቂ እስራኤል ድማ ተሃረሙ እሞ፡ ስለምንታይ ከም ቀደሙ፡ ትማልን ሎሚን ሕጡብ ናይ ምስራሕ ዕዮኹም ዘይፈጸምኩም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የፈ​ር​ዖ​ንም ሹሞች፥ “ቀድሞ ታደ​ር​ጉት እንደ ነበ​ራ​ችሁ እንደ ትና​ን​ት​ና​ውና እንደ ትና​ን​ትና በስ​ቲ​ያው የተ​ቈ​ጠ​ረ​ውን ጡብ ዛሬስ ስለ​ምን አት​ጨ​ር​ሱም?” እያሉ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ላይ የተ​ሾ​ሙ​ትን አለ​ቆች ይገ​ርፉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፈርዖንም አስገባሪዎች። ቀድሞ ታደርጉ እንደ ነበራችሁ ትናንትናና ዛሬ የተቈጠረውን ጡብ ስለ ምን አትጨርሱም? እያሉ በእስራኤል ልጆች ላይ የተሾሙትን አለቆቹን ገረፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፈርዖንም አስገባሪዎች፦ “የተወሰነላችሁን የጡብ ሥራ ትናንትናና ዛሬ ለምን እንደ ቀድሞው አልጨረሳችሁም?” እያሉ በእስራኤል ልጆች ላይ የተሾሙትን አለቆቹን ገረፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼቱዋ ካፖቱ እስራኤለቱዋ ዳጉዋ ሱንቱዋ ዋደ፥ “ህንተንቱ ካሰ ኦያዋ ኬሻ ጹብያ ዝኖ ዎይ ሀቼ አያዉ ኦ ዉርስበይክቴ?” ያጊደ ኦቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'etuwaa kaappotuu Israa'eeletuwaa daguwaa suntsatuwaa wad'd'iide, «Hinttenttu kase ootsiyaawaa keeshshaa s'uubiyaa zino woy hachche ayaw ootsi wurssibeykkitee?» yaagiide oochcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele nayta oosisizaytas waanna halaqati, «Intte kase ooththizayssa mala xuube qamma woykko hach ays ooththi wursibeekketii?» gi oychchidi wadhdhida
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ናይታ ኦሲሲዛይታስ ዋና ሃላቃቲ፥ «ኢንቴ ካሴ ኦዛይሳ ማላ ጹቤ ቃማ ዎይኮ ሃች ኣይስ ኦ ዉርሲቤኬቲ?» ጊ ኦይቺዲ ዋዳ
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ካፖት ባንታፈ ጋርሳራ ደእያ እስራኤለ ካፖታ፥ “ህንተ ካሰ ኦያ ፁበ ኬና አይስ ኦ ሺሽበከቲ?” ያግድ ዋዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe kaapoti bantafe garsara de7iya Isra7eele kaapota, “Hinte kase oothiya xuube keena ayis oothi shiishibeketii?” yaagidi wadhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሥራው የቅርብ ኀላፊዎች ተደርገው በፈርዖን የባሪያ ተቈጣጣሪዎች የተመደቡት እስራኤላውያንም፣ “የትናንቱንም ሆነ የዛሬውን ሸክላ ሥራ ድርሻችሁን እንደ ቀድሞው ለምን አላሟላችሁም?” እየተባሉ ይጠየቁና ይገረፉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህም ጨካኞች የሆኑት ግብጻውያን አሠሪዎች፥ የእስራኤላውያን ሠራተኞችን አለቆች “ቀድሞ ትሠሩት የነበረውን ያኽል ጡብ ሠርታችሁ የማታስረክቡት ስለምንድነው?” እያሉ ይገርፉአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣዘዝቶም ናይ ንጉስ ተቘፃፀርቲ ኸዓ፥ ነቶም ሓለፍቲ ስራሕ ክኾኑ ዝሾምዎም ደቂ እስራኤል፥ “እቲ ዝተመደበልኩም ስራሕ ጡብ ትማልን ሎምን ደኣ ኸመይ ከም ቀደምኩም ዘየማላእኹም?” እናበሉ ገረፍዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ካብ ደቂ እስራኤል መዕየይቲ ኪኾኑ፡ ሓለቑ ፈርኦን ዝሸምዎም ድማ፡ እቲ እተመደበልኩም ዕዩ ጡብ ደኣ ትማልን ሎምንከ ኸምይ ከም ቀደምኩም ዘይመላእኩም፡ ኢሎም ገረፍዎም።