Exodus 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰበ-ስልጣን እቲ ህዝቢ ምስ ኣገልገልቶም ወጹ፡ ነቶም ህዝቢ ድማ ተዛረቡ፡ ፈርኦን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሓሰር ኣይህበኩምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕዝቡም አሠሪዎችና ጸሓፊዎች ወጡ፤ ሕዝቡንም፥ “ፈርዖን እንዲህ ይላል፦ እንግዲህ ገለባ አይሰጣችሁም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕዝቡም አስገባሪዎች ሹማምቶቹም ወጡ፥ ሕዝቡንም። ፈርዖን እንዲህ ይላል። ገለባ አልሰጣችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሕዝቡ አስገባሪዎችና ሹማምንቶቹም ወጡ፥ ሕዝቡንም አሉት፦ “ፈርዖን እንዲህ ይላል፦ ‘ገለባ አልሰጣችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ካፖቱነ ሄ ሱንቱ ከሲደ አሳ፥ “ካቲ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ስም ታን ህንተንቶ ኡባካ ኡቱላ እምከ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, he kaappotuunne he suntsatuu kesiide asaa, «Kaatii hawaadan yaagee; ‹Simmi taani hinttenttoo ubbakka utulaa immikke; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele asaa garsafe asaa oosisizaytinne isttafe bollara diza Gibxe halaqati kezidi asaas, «Kawozi, ‹Hayssafe guye ta inttes uttula mulekka immike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ኣሳ ኦሲሲዛይቲኔ ኢስታፌ ቦላራ ዲዛ ጊብጼ ሃላቃቲ ኬዚዲ ኣሳስ፥ «ካዎዚ፥ ‹ሃይሳፌ ጉዬ ታ ኢንቴስ ኡቱላ ሙሌካ ኢሚኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀ ካፖትነ እስራኤለታ ኦስሰይሳት ከይድ፥ አሳኮ፥ “ካዎይ፥ ‘ታኒ ህንተዉ ኡቱላ እምከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe kaapotinne Isra7eeleta oosiseysati keyidi, asaako, “Kawoy, ‘Taani hintew utulla immike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የባሪያ ተቈጣጣሪዎቹና አለቆቹ ወጥተው ለሕዝቡ፣ “ፈርዖን የሚለው ይህ ነው፤ ‘ከእንግዲህ ጭድ አልሰጣችሁም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጨካኞች የሆኑት ግብጻውያን አሠሪዎችና የእስራኤላውያን ሠራተኞች አለቆች ሄደው ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ አሉ፤ “ንጉሡ ከእንግዲህ ወዲህ ገለባ እንዳይሰጣችሁ አዞአል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣዘዝቶምን እቶም ኣሕሉቖምን ወፂኦም ነቶም ህዝቢ፦ “ፈርዖን ከምዙይ ይብል፦ ‘ሓሰር ኣይህበኩምን እየ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሓላቑ ህዝብን መዕየይቶምን ወጺኦም፡ ነቶም ህዝቢ በልዎም፡ ፈርኦን ከምዚ ይብል፡ ሓሰር ኣይህበኩምን እየ፡ |