Exodus 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴን ኣሮንን ኣትዮም ንፈርኦን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ህዝበይ ኣብ በረኻ ድግስ ምእንቲ ኺገብሩለይ፡ ይንቀሳቐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ገብተው እንዲህ አሉት፥ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘በምድረ በዳ በዓል ያደርግልኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።’ ” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን መጥተው ፈርዖንን እንዲህ አሉት። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በምድረ በዳ በዓል ያደርግልኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን ሄደው ፈርዖንን እንዲህ አሉት፦ “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በምድረ በዳ በዓል እንዲያደርግልኝ ሕዝቤን ልቀቅ።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴነ አሮነ ግብጼ ካትያኮ ዪደ አ፥ “መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታ አሳይ ታዉ መላ ቢታን ባላ ቦንቻና ማላ፥ ኡንቱንታ የዳ’ ያጌ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Musenne Aaroone Gibs'e kaatiyaakko yiide Aa, «Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Ta Asay taw mela biittaan baalaa bonchchana mala, unttuntta yedda› yaagee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Museynne Aarooney Gibxe kawozaakko biidi izas, «GODAY, Isra7eele Xoossi, ‹Ta asay taas bazzon ba7aale bonchchana mala yedda› gides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ጊብጼ ካዎዛኮ ቢዲ ኢዛስ፥ «ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጾሲ፥ ‹ታ ኣሳይ ታስ ባዞን ባኣሌ ቦንቻና ማላ ዬዳ› ጊዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ሙሰይነ አሮን ግብፀ ካዋኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ‘ታ አሳይ ታና ቦንቻናዉ መላ ቢታን፥ ባኣለ ኦና መላ ኤንታ የዳ’ ያጌስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Museynne Aaroni Gibxe kawako bidi, “Goday, Isra7eele Xoossay, ‘Ta asay tana bonchanaw mela biittan, ba7aale oothana mela enta yedda’ yaagees” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ሄደው፣ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ‘በምድረ በዳ በዓል እንዲያደርግልኝ ሕዝቤን ልቀቅ’ ይላል” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ግብጽ ንጉሥ ሄደው “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ‘በበረሓ ለእኔ በዓል ለማድረግ እንዲሄዱ ሕዝቤን ልቀቅ’ ይልሃል” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርዖን ኣትዮም “እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ‘ኣብ ምድረ በዳ በዓል ክገብሩለይ ንህዝበይ ስደዶም’ ይብል ኣሎ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ድማ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርኦን ኣቶም በልዎ፡ እግዚኣሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፡ ንህዝበይ ኣብ በረኻ በዓል ኪገብሩለይ ሕደጎም። |