Exodus 40:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዘይቲ ቅብኣት ወሲድካ ነቲ ማሕደርን ኣብኡ ዘሎ ዅሉን ቅብኣዮ፣ ምስ ኵሉ ኣቕሑኡ ድማ ቅድሶ፣ ቅድስ ድማ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቅብዐቱንም ዘይት ወስደህ ድንኳኑን፥ በውስጥዋም ያለውን ሁሉ ትቀባለህ፤ እርስዋንም ዕቃዋንም ሁሉ ትቀድሳለህ፤ ቅድስትም ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቅብዓቱንም ዘይት ወስደህ ማደሪያውን በእርሱም ያለውን ሁሉ ትቀባለህ፥ እርሱንም ዕቃውንም ሁሉ ትቀድሳለህ፤ ቅዱስም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቅባቱንም ዘይት ወስደህ ማደሪያውን እና በእርሱ ያለውን ሁሉ ትቀባለህ፥ እርሱን፥ ዕቃውንም ሁሉ ትቀድሳለህ፤ ቅዱስም ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኦክያ ዛይትያ አካደ፥ ጾሳ ዱንካንያነ አ ግዶን ደእያ ኡባባ ኦካ፤ አነ አ ግዶን ጎኤትያ ሚሻ ኡባ ዱማያ፤ ያቶፐ እ ጌሻ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Okkiyaa zayitiyaa akkaade, S'oossaa Dunkkaaniyaanne Aa giddon de'iyaa ubbabaa okka; aanne Aa giddon go'ettiyaa miishshaa ubbaa dummaya; yaatooppe I geeshsha gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tiyettiza zayteza ekkada Xoossa Dunkaanezanne iza giddon dizayssa ubbaa tiya; izanne iza giddon go7ettiza miishshata ubbaa dummasa; histtiko izi geesh gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቲዬቲዛ ዛይቴዛ ኤካዳ ጾሳ ዱንካኔዛኔ ኢዛ ጊዶን ዲዛይሳ ኡባ ቲያ፤ ኢዛኔ ኢዛ ጊዶን ጎኤቲዛ ሚሻታ ኡባ ዱማሳ፤ ሂስቲኮ ኢዚ ጌሽ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ያታዳ፥ ጌሻ ዛይትያ ኤካዳ፥ ጌሻ ዱንካንያነ እያ ግዶን ደእያ ኡባባ ትያዳ፥ ዱማያ፤ እ ጌሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yaatada, geeshsha zaytiya ekada, Geeshsha Dunkaaniyanne iya giddon de7iya ubbaba tiyada, dummaya; I geeshshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ቅብዐ ዘይቱን ወስደህ ማደሪያውንና በውስጡ ያለውን ሁሉ ቅባ፤ እርሱንና ዕቃውን ሁሉ ቀድስ፤ የተቀደሰም ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚያም በኋላ ድንኳኑን ከመገልገያ ዕቃዎቹ ጋር የቅባቱን ዘይት በመቀባት ለእግዚአብሔር የተለየ አድርገው፤ የተቀደሰም ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “መቕብኢ ዘይቲ ወሲድካ ኸዓ፥ ነቲ ድንኳንን ኣብኡ ንዘሎ ዅሉን ቅብኣዮ፤ ንእኡን ንዅሉ ኣቑሑኡን ቀድሶ እሞ ቅዱስ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘይቲ ቕብእእት ወሲድካ ኸኣ ነቲ ማሕደርን ኣብኡ ንዘሎ ኹሉን ቅባእ፡ ንእኡን ንኹሉ ኣቓሑኡን ቀድሶ እሞ ቅዱስ ይኸውን። |