Exodus 40:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ድንኳን ምርኻብ ምስ ኣተዉን ናብ መሰውኢ ምስ ቀረቡን ይሕጸቡ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ወደ ምስክሩ ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በቀረቡ ጊዜ ይታጠቡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በቀረቡ ጊዜ ይታጠቡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በሚቀርቡበት ጊዜ ይታጠቡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ጾሳ ዱንካንያ ገሌዳ ዎደ ዎይ ያርሽያ ሳኣኮ ሺቄዳ ዎደ አዉደነ ሜጨቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, unttunttu S'oossaa Dunkkaaniyaa geleedda wode woy yarshshiyaa sa'aakko shiik'eedda wode awudenne meec'ettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muse azazida mala, istti Xoossa Dunkaanen geliza wode woykko yarshizaso shiiqiza wode aydekka meecetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ፥ ኢስቲ ጾሳ ዱንካኔን ጌሊዛ ዎዴ ዎይኮ ያርሺዛሶ ሺቂዛ ዎዴ ኣይዴካ ሜጬቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኪትዳይሳዳ፥ ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ገልያ ዎደ ዎይኮ ያርሾ በሲ ሺቅያ ዎደ ሄሳ ኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday kiitidaysada, enti Geeshsha Dunkaaniya geliya wode woyko yarsho bessi shiiqiya wode hessa oothosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዳዘዘው ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡና ወደ መሠዊያው በቀረቡ ቍጥር ይታጠቡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ድንኳኑ በሚገቡበትና ወደ መሠዊያው በሚቀርቡበት ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ይህን ማድረግ ነበረባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ክኣትዉ እንተለዉን፥ ናብ መሰውኢ ኽቐርቡ እንተለዉን፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ይሕፀቡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ድንኳን ምርካብ ምስ ኣተውን፡ ናብ መሰውኢ ምስ ቀረቡን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፡ ይሕጸቡ ነበሩ። |