Exodus 40:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ድንኳን ምርኻብ ምስ ኣተዉን ናብ መሰውኢ ምስ ቀረቡን ይሕጸቡ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን በገቡ ጊዜ፥ ወደ መሠ​ዊ​ያ​ውም በቀ​ረቡ ጊዜ ይታ​ጠቡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በቀረቡ ጊዜ ይታጠቡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በሚቀርቡበት ጊዜ ይታጠቡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ጾሳ ዱንካንያ ገሌዳ ዎደ ዎይ ያርሽያ ሳኣኮ ሺቄዳ ዎደ አዉደነ ሜጨቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, unttunttu S'oossaa Dunkkaaniyaa geleedda wode woy yarshshiyaa sa'aakko shiik'eedda wode awudenne meec'ettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse azazida mala, istti Xoossa Dunkaanen geliza wode woykko yarshizaso shiiqiza wode aydekka meecetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ፥ ኢስቲ ጾሳ ዱንካኔን ጌሊዛ ዎዴ ዎይኮ ያርሺዛሶ ሺቂዛ ዎዴ ኣይዴካ ሜጬቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኪትዳይሳዳ፥ ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ገልያ ዎደ ዎይኮ ያርሾ በሲ ሺቅያ ዎደ ሄሳ ኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday kiitidaysada, enti Geeshsha Dunkaaniya geliya wode woyko yarsho bessi shiiqiya wode hessa oothosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዳዘዘው ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡና ወደ መሠዊያው በቀረቡ ቍጥር ይታጠቡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ድንኳኑ በሚገቡበትና ወደ መሠዊያው በሚቀርቡበት ጊዜ ሁሉ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ይህን ማድረግ ነበረባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ክኣትዉ እንተለዉን፥ ናብ መሰውኢ ኽቐርቡ እንተለዉን፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ይሕፀቡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ድንኳን ምርካብ ምስ ኣተውን፡ ናብ መሰውኢ ምስ ቀረቡን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፡ ይሕጸቡ ነበሩ።