Exodus 40:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህናት ኰይኖም ምእንቲ ኼገልግሉኒ ድማ፡ ከምቲ ንኣቦኦም ዝቐብእካዮም ቅብኣዮም። ቅብኣቶም ብርግጽ ንወለዶታቶም ናይ ዘለኣለም ክህነት ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ታ​ቸ​ውን እንደ ቀባህ ትቀ​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ካህ​ና​ትም ይሆ​ኑ​ኛል። ይህም ለልጅ ልጃ​ቸው ለዘ​ለ​ዓ​ለም የክ​ህ​ነት ቅብ​ዐት ይሆ​ን​ላ​ቸ​ዋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፤ መቀባታቸውም ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ክህነት ይሆንላቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፥ ካህናትም ይሆኑልኛል፤ ቅባታቸውም ለሚመጣው ትውልድ ሁሉ ለዘለዓለም ክህነት ይሆንላቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ታዉ ቄሰተን ኦናዳን፥ ኡንቱንቱ አዉዋ ኦኬዳዋዳን፥ ኡንቱንታካ ኦካ። ኡንቱንቱ ኦካይ ኡንቱንታካ ኡንቱንቱ ስን የለታ ኡባ ቄሳቱዋ ኦያዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu taw k'eesetetsan ootsanaadan, unttunttu aawuwaa okkeeddawaadan, unttunttakka okka. Unttunttu okkay unttunttakka unttunttu sintsa yeletaa ubbaa k'eesatuwaa ootsiyaawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti taas qeeseteththan ooththana mala, istta aawaa tiyda mala, isttaka tiya. Istta tiyeteththankka isttanne istta yeletay wuri qeese gididi ooththana mala ta ooththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታስ ቄሴቴን ኦና ማላ፥ ኢስታ ኣዋ ቲይዳ ማላ፥ ኢስታካ ቲያ። ኢስታ ቲዬቴንካ ኢስታኔ ኢስታ ዬሌታይ ዉሪ ቄሴ ጊዲዲ ኦና ማላ ታ ኦና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ታዉ ካህነተን ኦና መላ፥ ኤንታ አዋይ ትየትዳይሳዳ፥ ኤንታካ ትያ። ሄ ትሻ ጋሶን፥ ያና ላይ ኡባን፥ ኤንቲ ታዉ ካህነ ግድድ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti taw kahinetethan oothana mela, enta aaway tiyetidaysada, entaka tiya. He tishsha gaason, yaana laytha ubban, enti taw kahine gididi oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህናት ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ ልክ አባታቸውን እንደ ቀባህ ቅባቸው፤ መቀባታቸውም በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ለሚቀጥል ክህነት ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ካህናት ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ ልክ አባታቸውን በቀባኸው ዐይነት ቀባቸው፤ በመቀባታቸውም ምክንያት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ካህናት ሆነው ያገለግሉኛል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቦኦም ከም ዝቐባእኻዮ፥ ንኣኣቶም ድማ ኻህናተይ ክኾኑኒ ቕብኣዮም። እዙይ ንውሉድ ወለዶኦም፥ ብኽህነት ከገልግሉኒ ዘለኣለማዊ ምቕባእ ይኹነሎም።”
Amharic Tigrinya 2011 ነቦኦም ከም ዝቐባእካዮ፡ ንኣታቶም ድማ ካህናተይ ኪኾኑኒ ቕብኣዮም። እቲ ምቕባኦም ከኣ ንውሉድ ወለዶኣኦም ንኽህነት ዘለኣለም ይኹነሎም።