Exodus 40:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህናት ኰይኖም ምእንቲ ኼገልግሉኒ ድማ፡ ከምቲ ንኣቦኦም ዝቐብእካዮም ቅብኣዮም። ቅብኣቶም ብርግጽ ንወለዶታቶም ናይ ዘለኣለም ክህነት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፤ ካህናትም ይሆኑኛል። ይህም ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም የክህነት ቅብዐት ይሆንላቸዋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፤ መቀባታቸውም ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ክህነት ይሆንላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፥ ካህናትም ይሆኑልኛል፤ ቅባታቸውም ለሚመጣው ትውልድ ሁሉ ለዘለዓለም ክህነት ይሆንላቸዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ታዉ ቄሰተን ኦናዳን፥ ኡንቱንቱ አዉዋ ኦኬዳዋዳን፥ ኡንቱንታካ ኦካ። ኡንቱንቱ ኦካይ ኡንቱንታካ ኡንቱንቱ ስን የለታ ኡባ ቄሳቱዋ ኦያዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu taw k'eesetetsan ootsanaadan, unttunttu aawuwaa okkeeddawaadan, unttunttakka okka. Unttunttu okkay unttunttakka unttunttu sintsa yeletaa ubbaa k'eesatuwaa ootsiyaawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti taas qeeseteththan ooththana mala, istta aawaa tiyda mala, isttaka tiya. Istta tiyeteththankka isttanne istta yeletay wuri qeese gididi ooththana mala ta ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታስ ቄሴቴን ኦና ማላ፥ ኢስታ ኣዋ ቲይዳ ማላ፥ ኢስታካ ቲያ። ኢስታ ቲዬቴንካ ኢስታኔ ኢስታ ዬሌታይ ዉሪ ቄሴ ጊዲዲ ኦና ማላ ታ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታዉ ካህነተን ኦና መላ፥ ኤንታ አዋይ ትየትዳይሳዳ፥ ኤንታካ ትያ። ሄ ትሻ ጋሶን፥ ያና ላይ ኡባን፥ ኤንቲ ታዉ ካህነ ግድድ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti taw kahinetethan oothana mela, enta aaway tiyetidaysada, entaka tiya. He tishsha gaason, yaana laytha ubban, enti taw kahine gididi oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናት ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ ልክ አባታቸውን እንደ ቀባህ ቅባቸው፤ መቀባታቸውም በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ለሚቀጥል ክህነት ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ካህናት ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ ልክ አባታቸውን በቀባኸው ዐይነት ቀባቸው፤ በመቀባታቸውም ምክንያት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ካህናት ሆነው ያገለግሉኛል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቦኦም ከም ዝቐባእኻዮ፥ ንኣኣቶም ድማ ኻህናተይ ክኾኑኒ ቕብኣዮም። እዙይ ንውሉድ ወለዶኦም፥ ብኽህነት ከገልግሉኒ ዘለኣለማዊ ምቕባእ ይኹነሎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቦኦም ከም ዝቐባእካዮ፡ ንኣታቶም ድማ ካህናተይ ኪኾኑኒ ቕብኣዮም። እቲ ምቕባኦም ከኣ ንውሉድ ወለዶኣኦም ንኽህነት ዘለኣለም ይኹነሎም። |